የሩሲያ ኃይሎች ለዩክሬን ጦር አገልግሎት በሚሰጡ የዩክሬን ወደቦች እና መርከቦች ላይ ጥቃት እንደፈጸሙ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopiaየሩሲያ ኃይሎች ለዩክሬን ጦር አገልግሎት በሚሰጡ የዩክሬን ወደቦች እና መርከቦች ላይ ጥቃት እንደፈጸሙ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ኃይሎች ለዩክሬን ጦር አገልግሎት በሚሰጡ የዩክሬን ወደቦች እና መርከቦች ላይ ጥቃት እንደፈጸሙ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.08.2026
ሰብስክራይብ

የሩሲያ ኃይሎች ለዩክሬን ጦር አገልግሎት በሚሰጡ የዩክሬን ወደቦች እና መርከቦች ላይ ጥቃት እንደፈጸሙ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

ሚኒስቴሩ አክሎም የሚከተሉት ኢላማዎች መመታታቸውን አስታውቋል፦

​◻ በኦዴሳ ወደብ የሚገኙ የነዳጅ ማከማቻ ዲፖዎች፣

​◻ በኒኮላዬቭ ወደብ ለሰው አልባ ጀልባዎች አገልግሎት እንዲውል የተሻሻለ የባሕር ላይ ተጎታች መርከብ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0