የአፍሪካ የዲፕሎማሲ መዲና በአንድ ጀምበር ከአንድ ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅቷን አጠናቀቀች

© telegram sputnik_ethiopiaየአፍሪካ የዲፕሎማሲ መዲና በአንድ ጀምበር ከአንድ ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅቷን አጠናቀቀች
የአፍሪካ የዲፕሎማሲ መዲና በአንድ ጀምበር ከአንድ ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅቷን አጠናቀቀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.08.2026
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ የዲፕሎማሲ መዲና በአንድ ጀምበር ከአንድ ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅቷን አጠናቀቀች

 

የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃ-ግብር አካል ለሆነው ለዚህ ፕሮግራም በአዲስ አበባ 176 ቦታዎች ተለይተዋል።

 

የተዘጋጁ የችግኝ ዓይነቶች፦

 

ለምግብነት የሚውሉ፣

ለውበት የሚያገለግሉ፣  

የደን ልማት ሽፋንን የሚያሳድጉ።

 

ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርኃ-ግብር ይከናወናል። ባለፉት ሰባት ዓመታት በአረንጓዴ ዐሻራ መርኃ-ግብር ከ48 ቢሊየን በላይ ችግኞች ተተክለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0