https://amh.sputniknews.africa/20260801/4814727.html
ሶማሊያን የምንደግፈው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን አብሮነት ለማሳየት ነው - ፕሬዚዳንት ዩሪ ሙሴቬኒ
ሶማሊያን የምንደግፈው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን አብሮነት ለማሳየት ነው - ፕሬዚዳንት ዩሪ ሙሴቬኒ
Sputnik አፍሪካ
ሶማሊያን የምንደግፈው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን አብሮነት ለማሳየት ነው - ፕሬዚዳንት ዩሪ ሙሴቬኒ የኡጋንዳው መሪ፤ በካምፓላ በተካሄደው የአፍሪካ ኅብረት የሶማሊያ የድጋፍና መረጋጋት ተልዕኮ (አውሶም) ሠራዊት አዋጪ ሀገራት የመከላከያ ሚኒስትሮች... 01.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-01T13:27+0300
2026-08-01T13:27+0300
2026-08-01T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/01/4814574_0:76:696:468_1920x0_80_0_0_a927ed7e0d7c485a2d43957fba6f23ad.jpg
ሶማሊያን የምንደግፈው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን አብሮነት ለማሳየት ነው - ፕሬዚዳንት ዩሪ ሙሴቬኒ የኡጋንዳው መሪ፤ በካምፓላ በተካሄደው የአፍሪካ ኅብረት የሶማሊያ የድጋፍና መረጋጋት ተልዕኮ (አውሶም) ሠራዊት አዋጪ ሀገራት የመከላከያ ሚኒስትሮች አስቸኳይ 2ኛ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ የቀጣናው ሀገራት የተለያዩ ቢሆኑም የዳበረ ታሪክ ግን ያላቸው ናቸው ብለዋል፡፡ ኡጋንዳ ከሶማሊያ ጋር ድንበር ባትጋራም በሁለት መርሆዎች ምክንያት የወታደሮቿን ድጋፍ እንዳቀረበች አብራርተዋል፡፡ “እኛ የእስልምና ቡድኖችን ትምክህተኝነት አንቀበልም” ያሉት ሙሴቬኒ፤ “ሁለተኛው ምክንያታችን ለኢትዮጵያ አብሮነታችንን ለማሳየት ነው፤ ምክንያቱም ኢትዮጵያ በካርቱም እና በሶማሊያ በኩል ጥቃት እየደረሰባት ነበር” ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሶማሊያን የምንደግፈው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን አብሮነት ለማሳየት ነው - ፕሬዚዳንት ዩሪ ሙሴቬኒ
Sputnik አፍሪካ
ሶማሊያን የምንደግፈው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን አብሮነት ለማሳየት ነው - ፕሬዚዳንት ዩሪ ሙሴቬኒ
2026-08-01T13:27+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/01/4814574_0:11:696:533_1920x0_80_0_0_1714979bcad1da2858201b30f2a37612.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሶማሊያን የምንደግፈው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን አብሮነት ለማሳየት ነው - ፕሬዚዳንት ዩሪ ሙሴቬኒ
13:27 01.08.2026 (የተሻሻለ: 13:34 01.08.2026) ሶማሊያን የምንደግፈው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን አብሮነት ለማሳየት ነው - ፕሬዚዳንት ዩሪ ሙሴቬኒ
የኡጋንዳው መሪ፤ በካምፓላ በተካሄደው የአፍሪካ ኅብረት የሶማሊያ የድጋፍና መረጋጋት ተልዕኮ (አውሶም) ሠራዊት አዋጪ ሀገራት የመከላከያ ሚኒስትሮች አስቸኳይ 2ኛ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ የቀጣናው ሀገራት የተለያዩ ቢሆኑም የዳበረ ታሪክ ግን ያላቸው ናቸው ብለዋል፡፡
ኡጋንዳ ከሶማሊያ ጋር ድንበር ባትጋራም በሁለት መርሆዎች ምክንያት የወታደሮቿን ድጋፍ እንዳቀረበች አብራርተዋል፡፡
“እኛ የእስልምና ቡድኖችን ትምክህተኝነት አንቀበልም” ያሉት ሙሴቬኒ፤ “ሁለተኛው ምክንያታችን ለኢትዮጵያ አብሮነታችንን ለማሳየት ነው፤ ምክንያቱም ኢትዮጵያ በካርቱም እና በሶማሊያ በኩል ጥቃት እየደረሰባት ነበር” ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X