https://amh.sputniknews.africa/20260801/4811242.html
ከቪዛ ነጻ እንቅስቃሴ የአፍሪካን ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ዳር ያደርሳል - ኢትዮጵያዊ ተንታኝ
ከቪዛ ነጻ እንቅስቃሴ የአፍሪካን ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ዳር ያደርሳል - ኢትዮጵያዊ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ከቪዛ ነጻ እንቅስቃሴ የአፍሪካን ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ዳር ያደርሳል - ኢትዮጵያዊ ተንታኝጥቂት ሀገራት የሕግ ማሻሻያዎችን መተግበር ቢጀምሩም አብዛኞቹ የአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራት ግን አሁንም ነጻ የሰዎች እንቅስቃሴን በተመለከተ ገና... 01.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-01T09:00+0300
2026-08-01T09:00+0300
2026-08-01T09:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/01/4811912_0:72:768:504_1920x0_80_0_0_d8263abd6c4e9ce3ff4a026ff7b2d452.jpg
ከቪዛ ነጻ እንቅስቃሴ የአፍሪካን ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ዳር ያደርሳል - ኢትዮጵያዊ ተንታኝጥቂት ሀገራት የሕግ ማሻሻያዎችን መተግበር ቢጀምሩም አብዛኞቹ የአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራት ግን አሁንም ነጻ የሰዎች እንቅስቃሴን በተመለከተ ገና እንደሆኑ የፖለቲካ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተንታኙ እያሱ ሐይልሚካኤል ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። አኅጉር አቀፍ ከቪዛ ነጻ እንቅስቃሴ ግን አፍሪካ በንግድ፣ በፖለቲካ እና በሌሎችም ጉዳዮች ትስስሯን ለማጠናከር ከምታደርገው ጥረት ጋር የተጣጣመ ነው ብለዋል።"ስለዚህ፣ መንግታሥት በተለይም መሪዎች ሩዋንዳ እና ሌሎችም እንደሚያደርጉት ክፍት ወይም ከቪዛ ነፃ የሆነች አፍሪካን በመፍጠር ረገድ ከፍተኛ ኃላፊነት ሊወስዱ ይገባል።" ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/01/4811912_0:0:768:576_1920x0_80_0_0_169db9f50cbe6db126262999a600ad25.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከቪዛ ነጻ እንቅስቃሴ የአፍሪካን ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ዳር ያደርሳል - ኢትዮጵያዊ ተንታኝ
09:00 01.08.2026 (የተሻሻለ: 09:24 01.08.2026) ከቪዛ ነጻ እንቅስቃሴ የአፍሪካን ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ዳር ያደርሳል - ኢትዮጵያዊ ተንታኝ
ጥቂት ሀገራት የሕግ ማሻሻያዎችን መተግበር ቢጀምሩም አብዛኞቹ የአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራት ግን አሁንም ነጻ የሰዎች እንቅስቃሴን በተመለከተ ገና እንደሆኑ የፖለቲካ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተንታኙ እያሱ ሐይልሚካኤል ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
አኅጉር አቀፍ ከቪዛ ነጻ እንቅስቃሴ ግን አፍሪካ በንግድ፣ በፖለቲካ እና በሌሎችም ጉዳዮች ትስስሯን ለማጠናከር ከምታደርገው ጥረት ጋር የተጣጣመ ነው ብለዋል።
"ስለዚህ፣ መንግታሥት በተለይም መሪዎች ሩዋንዳ እና ሌሎችም እንደሚያደርጉት ክፍት ወይም ከቪዛ ነፃ የሆነች አፍሪካን በመፍጠር ረገድ ከፍተኛ ኃላፊነት ሊወስዱ ይገባል።"
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X