ከቀረጥ ነፃ ፖሊሲ የኢትዮጵያ እና ቻይናን ኢኮኖሚ ይበልጡኑ ያሳድጋል - የቻይና ንግድ አክሲዮን ማኅበራት

ሰብስክራይብ

ከቀረጥ ነፃ ፖሊሲ የኢትዮጵያ እና ቻይናን ኢኮኖሚ ይበልጡኑ ያሳድጋል - የቻይና ንግድ አክሲዮን ማኅበራት

ቻይና የገንዘብ እና ቴክኖሎጂ ድጋፍ በማድረግ የኢትዮጵያን ገበሬዎች መርዳት እንደምትችል የቻይና ንግድ አክሲዮን ማኀበራት የዘመናዊ አግልግሎት ዘርፍና የጥምር ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጸኃፊ ቼንግ ቼንግ ተናግረዋል።

"በሁለቱ ወገኖች መካከል የሚደረገው ከቀረጥ ነፃ ፖሊሲ ትግበራ የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች የተሻሉ ምርቶችን ወጀ ቻይና ለመላክ ያስችላቸዋል። ይህም የኢትዮጵያን ሕዝብ ገቢ በእርግጠኝነት ያሳድጋል" ሲሉ ከኢትዮጵያ እና ቻይና የንግድ ፎረም ጎንዮሽ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አንስተዋል።



ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0