ከቀዝቃዛው ጦርነት ማብቃት ወዲህ ከአፍሪካ ሀገራት የሚደረገው ፍልሰት በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል - ባለሙያ

ሰብስክራይብ

ከቀዝቃዛው ጦርነት ማብቃት ወዲህ ከአፍሪካ ሀገራት የሚደረገው ፍልሰት በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል - ባለሙያ

ከቀዝቃዛው ጦርነት በኋላ የሶሻሊስት ጎራ መፍረስን ተከተሎ፤ ምዕራባውያን በአፍሪካ የተፈጥሮ ሀብት ላይ የሚያካሂዱትን ብዝበዛ አፋፍመዋል ሲሉ ፖለቲካ ሳይንቲስት፣ ሶሺዮሎጂስት እና አንትሮፖሎጂስቱ ሆሴ አንቶኒዮ ኤሂዶ ለስፑትኒክ ገልጸዋል።

ዛሬ ለምናየው ቀውስ ምክንያት የሆኑት የኔቶ አባል ሀገራት የተከተሏቸው እነዚህ ፖሊሲዎች መሆናቸውን አጽንኦት ሰጥተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0