ሞጆ የሚገነባው የጅቡቲ የጭነት መኪናዎች ተርሚናል ግንባታ ሊጀመር ነው

ሰብስክራይብ

ሞጆ የሚገነባው የጅቡቲ የጭነት መኪናዎች ተርሚናል ግንባታ ሊጀመር ነው

የኢትዮጵያ እና ጂቡቲ መንግሥት ለፕሮጀክቱ ግንባታ ይፋዊ የመሬት ርክክብ አካሂደዋል።

የተርሚናሉ ፋይዳ፦

▪ የሎጂስቲክ አገልግሎቶችን ማዘመን፣

▪ የኢትዮጵያና ጅቡቲን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማጠናክር፣

▪ በቀጣናው የኢኮኖሚ ትስስርና የጋራ ብልጽግናን ማሳደግ።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0