ኢትዮጵያ ለሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት የምታደርገውን ድጋፍ በካምፓላ የአውሶም ስብሰባ በድጋሚ አረጋገጠች

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያ ለሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት የምታደርገውን ድጋፍ በካምፓላ የአውሶም ስብሰባ በድጋሚ አረጋገጠች
ኢትዮጵያ ለሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት የምታደርገውን ድጋፍ በካምፓላ የአውሶም ስብሰባ በድጋሚ አረጋገጠች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 31.07.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ለሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት የምታደርገውን ድጋፍ በካምፓላ የአውሶም ስብሰባ በድጋሚ አረጋገጠች

በሶማሊያ የአፍሪካ ኅብረት የድጋፍና መረጋጋት ተልዕኮ (አውሶም) ሠራዊት አዋጪ ሀገራት የመከላከያ ሚኒስትሮች 2ኛ አስቸኳይ ስብሰባ በኡጋንዳ ካምፓላ ተካሂዷል።

ሶማሊያ፣ ግብጽ እና የአፍሪካ ኅብረትን ጨምሮ የኢትዮጵያ፣ ቡሩንዲ፣ ጂቡቲ፣ ኬንያ እና ኡጋንዳ ተወካዮች ስብሰባውን ተካፍለዋል።

 

🟠 በስብሰባው ኢትዮጵያን የወከሉት ሌተናል ጄነራል ጥጋቡ ይልማ፤ ሀገሪቱ በቀጣናው የሰላም ማስከበር ተልዕኮዎች ላይ ያላትን የቆየ ድጋፍና ከፍተኛ አስተዋጽኦ አፅንኦት ሰጥተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0