የደቡብ አፍሪካ ጦር አዛዥ በሴንት ፒተርስበርግ የሩሲያን መድፎች በቅርበት ጎበኙ

ሰብስክራይብ

የደቡብ አፍሪካ ጦር አዛዥ በሴንት ፒተርስበርግ የሩሲያን መድፎች በቅርበት ጎበኙ

የደቡብ አፍሪካ ጦር አዛዥ ጄኔራል ሎውረንስ ምባታ፤ የሁለቱን ሀገራት ወታደራዊ ትብብር ማጠናከር ላይ ባተኮረ ጉብኝት፤ ከሩሲያ ወታደራዊ ባለሥልጣናት ጋር ውይይት አድርገዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0