ሩሲያ ኃይሎች ባለፈው ሳምንት 12 ሰፈራዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋላቸውን የመከላከያ ሚኒስትር አስታወቀ

ሰብስክራይብ

ሩሲያ ኃይሎች ባለፈው ሳምንት 12 ሰፈራዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋላቸውን የመከላከያ ሚኒስትር አስታወቀ

ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ተጨማሪ አካባቢዎች ነፃ መውጣታቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገልጿል፦

▪ በካሃርኮቭ ክልል ቬሮቭካ፣

▪ በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ስቴንኪ ነፃ ከወጡት መካከል ይገኙበታል።

በተመሳሳይ ሩሲያ በዩክሬን የመከላከያ ኢንዱስትሪ ተቋማት ላይ 15 የተቀናጁ ጥቃቶችን እና አንድ ከፍተኛ ድብደባ መፈጸሟንም ሚኒስቴሩ ጨምሮ አስታውቋል።

የሩሲያ ጦር እ.ኤ.አ 2026 ከገባ በኋላ በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣናዎች ሙሉ ግስጋሴውን በመቀጠል፤ በዶንባስ እና ባሻገር አካባቢዎችን በተከታታይ ነፃ በማውጣት እንዲሁም በድንበር አካባቢዎች ያለውን የደህንነት ከለላ ቀጣና እያሰፋ ይገኛል።

ቪዲዮዉ ቬሮቭካ ነፃ ስትወጣ ያሳያል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0