https://amh.sputniknews.africa/20260730/4800917.html
የአኅጉሪቱ መገናኛ ብዙኃን የአፍሪካን አዲስ ትርክት ለመገንባት መትጋት አለባቸው - የታሪክ መምህር
የአኅጉሪቱ መገናኛ ብዙኃን የአፍሪካን አዲስ ትርክት ለመገንባት መትጋት አለባቸው - የታሪክ መምህር
Sputnik አፍሪካ
የአኅጉሪቱ መገናኛ ብዙኃን የአፍሪካን አዲስ ትርክት ለመገንባት መትጋት አለባቸው - የታሪክ መምህርየአፍሪካን በበጎ ምግባር እና በማኅበራዊ ፍትሕ ላይ የተመሠረተ ገጽታ ለዓለም ለማሳየት በሰብዓዊነት ላይ የተመሠረተውን የኡቡንቱ ፍልስፍና በመገናኛ... 30.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-30T19:59+0300
2026-07-30T19:59+0300
2026-07-30T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1e/4800764_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_436209a281fd050ca2b1584248a61511.jpg
የአኅጉሪቱ መገናኛ ብዙኃን የአፍሪካን አዲስ ትርክት ለመገንባት መትጋት አለባቸው - የታሪክ መምህርየአፍሪካን በበጎ ምግባር እና በማኅበራዊ ፍትሕ ላይ የተመሠረተ ገጽታ ለዓለም ለማሳየት በሰብዓዊነት ላይ የተመሠረተውን የኡቡንቱ ፍልስፍና በመገናኛ ብዙኃኖች ማጉላት እንደሚገባ፤ በአሜሪካ ፔንስልሻኒያ ሊንከን ዩኒቨርሲቲ የታሪክና የፓንአፍሪካ ጥናቶች ተባባሪ ፕሮፌሰር የሆኑት ዶክተር ኛካ ላጎኬ ከዓለም ሕዝቦች ጉባኤ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል።''በእርግጥ አፍሪካ ውስጥ በርካታ በጎና መልካም ነገሮች እየተከሰቱ ይገኛሉ። እንደ አንድ ምሳሌ የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ እጅግ ውብ የሆነ ታሪክ ነው፡፡ አፍሪካውያንም በመገናኛ ብዙኃን ላይ ከምናየው አሉታዊ እይታ ወጥተው ትርክቱን መቀየርና የበለጸገች፣ በማደግ ላይ ያለች አፍሪካን ታሪኮች ወደ መተረክ መዞር አለባቸው'' ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአኅጉሪቱ መገናኛ ብዙኃን የአፍሪካን አዲስ ትርክት ለመገንባት መትጋት አለባቸው - የታሪክ መምህር
Sputnik አፍሪካ
የአኅጉሪቱ መገናኛ ብዙኃን የአፍሪካን አዲስ ትርክት ለመገንባት መትጋት አለባቸው - የታሪክ መምህር
2026-07-30T19:59+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1e/4800764_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_77078944bfcf9cea630ce2cd34eec881.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአኅጉሪቱ መገናኛ ብዙኃን የአፍሪካን አዲስ ትርክት ለመገንባት መትጋት አለባቸው - የታሪክ መምህር
19:59 30.07.2026 (የተሻሻለ: 20:04 30.07.2026) የአኅጉሪቱ መገናኛ ብዙኃን የአፍሪካን አዲስ ትርክት ለመገንባት መትጋት አለባቸው - የታሪክ መምህር
የአፍሪካን በበጎ ምግባር እና በማኅበራዊ ፍትሕ ላይ የተመሠረተ ገጽታ ለዓለም ለማሳየት በሰብዓዊነት ላይ የተመሠረተውን የኡቡንቱ ፍልስፍና በመገናኛ ብዙኃኖች ማጉላት እንደሚገባ፤ በአሜሪካ ፔንስልሻኒያ ሊንከን ዩኒቨርሲቲ የታሪክና የፓንአፍሪካ ጥናቶች ተባባሪ ፕሮፌሰር የሆኑት ዶክተር ኛካ ላጎኬ ከዓለም ሕዝቦች ጉባኤ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል።
''በእርግጥ አፍሪካ ውስጥ በርካታ በጎና መልካም ነገሮች እየተከሰቱ ይገኛሉ። እንደ አንድ ምሳሌ የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ እጅግ ውብ የሆነ ታሪክ ነው፡፡ አፍሪካውያንም በመገናኛ ብዙኃን ላይ ከምናየው አሉታዊ እይታ ወጥተው ትርክቱን መቀየርና የበለጸገች፣ በማደግ ላይ ያለች አፍሪካን ታሪኮች ወደ መተረክ መዞር አለባቸው'' ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X