https://amh.sputniknews.africa/20260730/4799319.html
ሩሲያ በኦዴሳ ክልል በሚገኙ የዩክሬን የነዳጅ መሠረተ ልማቶች እና 4 ወታደራዊ የጭነት መርከቦች ላይ ጥቃት ፈጸመች
ሩሲያ በኦዴሳ ክልል በሚገኙ የዩክሬን የነዳጅ መሠረተ ልማቶች እና 4 ወታደራዊ የጭነት መርከቦች ላይ ጥቃት ፈጸመች
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በኦዴሳ ክልል በሚገኙ የዩክሬን የነዳጅ መሠረተ ልማቶች እና 4 ወታደራዊ የጭነት መርከቦች ላይ ጥቃት ፈጸመችበኦዴሳ ክልል ኖቪ ቤልያሪ በሚገኝ የነዳጅ መጫኛ ጣቢያ እና የማከፋፈያ ማዕከል ላይ ኢላማቸውን የጠበቁ ጥቃቶች መፈጸማቸውን የሩሲያ... 30.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-30T18:49+0300
2026-07-30T18:49+0300
2026-07-30T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1e/4799166_0:49:945:581_1920x0_80_0_0_2141e942e65a952365e34415d8351668.jpg
ሩሲያ በኦዴሳ ክልል በሚገኙ የዩክሬን የነዳጅ መሠረተ ልማቶች እና 4 ወታደራዊ የጭነት መርከቦች ላይ ጥቃት ፈጸመችበኦዴሳ ክልል ኖቪ ቤልያሪ በሚገኝ የነዳጅ መጫኛ ጣቢያ እና የማከፋፈያ ማዕከል ላይ ኢላማቸውን የጠበቁ ጥቃቶች መፈጸማቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።በኦዴሳ እና በዩዝኒ ወደቦች ለዩክሬን ኃይሎች ወታደራዊ ቁሳቁሶችን ያጓጉዙ የነበሩ አራት የደረቅ ጭነት ጫኚ መርከቦችም የተመቱ ሲሆን ሁለቱ ደግሞ ከኦዴሳ በስተደቡብ ባሕር ላይ ጥቃት ተፈጽሞባቸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1e/4799166_53:0:893:630_1920x0_80_0_0_eb837915ac1227dda9839dc439c3b97a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በኦዴሳ ክልል በሚገኙ የዩክሬን የነዳጅ መሠረተ ልማቶች እና 4 ወታደራዊ የጭነት መርከቦች ላይ ጥቃት ፈጸመች
18:49 30.07.2026 (የተሻሻለ: 18:54 30.07.2026) ሩሲያ በኦዴሳ ክልል በሚገኙ የዩክሬን የነዳጅ መሠረተ ልማቶች እና 4 ወታደራዊ የጭነት መርከቦች ላይ ጥቃት ፈጸመች
በኦዴሳ ክልል ኖቪ ቤልያሪ በሚገኝ የነዳጅ መጫኛ ጣቢያ እና የማከፋፈያ ማዕከል ላይ ኢላማቸውን የጠበቁ ጥቃቶች መፈጸማቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
በኦዴሳ እና በዩዝኒ ወደቦች ለዩክሬን ኃይሎች ወታደራዊ ቁሳቁሶችን ያጓጉዙ የነበሩ አራት የደረቅ ጭነት ጫኚ መርከቦችም የተመቱ ሲሆን ሁለቱ ደግሞ ከኦዴሳ በስተደቡብ ባሕር ላይ ጥቃት ተፈጽሞባቸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X