የምዕራብ አፍሪካ ሀገራትን ከፍተኛ የወርቅ ማዕድን ምርት ተከትሎ የዓለም የወርቅ ፍላጎት በታሪክ ከፍተኛ ወደሆነ 380 ቢሊዮን ዶላር ደረሰ - የዓለም የወርቅ ምክር ቤት

© telegram sputnik_ethiopiaየምዕራብ አፍሪካ ሀገራትን ከፍተኛ የወርቅ ማዕድን ምርት ተከትሎ የዓለም የወርቅ ፍላጎት በታሪክ ከፍተኛ ወደሆነ 380 ቢሊዮን ዶላር ደረሰ - የዓለም የወርቅ ምክር ቤት
የምዕራብ አፍሪካ ሀገራትን ከፍተኛ የወርቅ ማዕድን ምርት ተከትሎ የዓለም የወርቅ ፍላጎት በታሪክ ከፍተኛ ወደሆነ 380 ቢሊዮን ዶላር ደረሰ - የዓለም የወርቅ ምክር ቤት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.07.2026
ሰብስክራይብ

የምዕራብ አፍሪካ ሀገራትን ከፍተኛ የወርቅ ማዕድን ምርት ተከትሎ የዓለም የወርቅ ፍላጎት በታሪክ ከፍተኛ ወደሆነ 380 ቢሊዮን ዶላር ደረሰ - የዓለም የወርቅ ምክር ቤት

ቁጥሮቹን በጨረፍታ

የ2026 የ2ኛው ሩብ ዓመት ፍላጎት፦ በ1,269 ቶን ደረጃ ላይ ጸንቶ ቀጥሏል።

የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት (2026) ድምር፦ 2,522 ቶን የደረሰ ሲሆን ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ+2% እድገት አሳይቷል።

የ2ኛው ሩብ ዓመት የማዕድን ምርት፦ ከቀደመው ሩብ ዓመት ጋር ሲነጻጸር +7% በመጨመር፤ እ.ኤ.አ በ2025 ተመዝግቦ የነበረውን የ948 ቶን የሁልጊዜም ከፍተኛ መጠን በልጦ ተመዝግቧል።

በምርት እድገቱ ግንባር ቀደም የሆኑት እነማን ናቸው? ሁለት ዋና ዋና የምዕራብ አፍሪካ ሀገራት በወርቅ ማዕድን ምርት ላይ አስደናቂ የዓመት-ከዓመት እድገት አስመዝግበዋል፦

ቡርኪና ፋሶ፦ +17%

ጋና፦ +8%

በተቃራኒው የምርት ቅናሽ የታየባቸው ሀገራት፦

ኒካራጓ፦ (-33%)

ሜክሲኮ፦ (-23%)

አሜሪካ፦ (-12%)

ቻይና፦ (-8%)

ማዕከላዊ ባንኮች በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከተመዘገበው መቀዛቀዝ በኋላ በከፍተኛ ሁኔታ በማንሰራራት ከፍተኛ መጠን ያለው ግዥ (289 ቶን) ፈጽመዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0