ምዕራባውያን 'ከዓለም አቀፍ መድረክ ተጽዕኖን እያስወገዱ' ባሉበት ወቅት ሩሲያ እያንዳንዱን ሉዓላዊ ሀገር ለመጠበቅ እየጣረች ነው - ኡጋንዳዊው ተጽዕኖ ፈጣሪ

ሰብስክራይብ

ምዕራባውያን 'ከዓለም አቀፍ መድረክ ተጽዕኖን እያስወገዱ' ባሉበት ወቅት ሩሲያ እያንዳንዱን ሉዓላዊ ሀገር ለመጠበቅ እየጣረች ነው - ኡጋንዳዊው ተጽዕኖ ፈጣሪ

ዳንኤል ኦማራ፤ "ሩሲያ በዓለም መድረክ ላይ የምትከላከለው የሩሲያን ሥልጣኔ ብቻ ሳይሆን የመላውን ሰው ልጅ ሥልጣኔ ሊያጠፉ ከሚችሉ ነገሮች ነው" ሲል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል።

ሩሲያ የጋራ አጋርነትን በማቅረብ፤ "የእያንዳንዱ ሀገር ነፃነት እንዲከበር" የኃይል ማዕከላት እንዲሰፉ እየሠራች መሆኑን አመልክቷል።

ተጽዕኖ ፈጣሪው አሁን ያለውን የጂኦፖለቲካ እንቅሰቃሴ ለምን "እጅግ ታሪካዊ አጋጣሚ" ብሎ እንደጠራው ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0