https://amh.sputniknews.africa/20260730/4793133.html
አፍሪካ የወደፊት እጣ ፈንታዋን በእጇ ማስገባት አለባት - የዓለም አቀፍ የጥቁር ህዝቦች ማዕከል
አፍሪካ የወደፊት እጣ ፈንታዋን በእጇ ማስገባት አለባት - የዓለም አቀፍ የጥቁር ህዝቦች ማዕከል
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ የወደፊት እጣ ፈንታዋን በእጇ ማስገባት አለባት - የዓለም አቀፍ የጥቁር ህዝቦች ማዕከልየማዕከሉ ዋና ጸሐፊ ጸጋዬ ጫማ፣ ዕጣ ፈንታችንን መወሰን የፖለቲካ ነፃነትን ብቻ ሳይሆን ምጣኔ ኃብታዊ ዋስትናችንን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው ሲሉ የዓለም ሕዝቦች... 30.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-30T09:30+0300
2026-07-30T09:30+0300
2026-07-30T09:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1e/4792980_0:14:976:563_1920x0_80_0_0_41d4b4b287571ffbc69a83e4eceded0f.jpg
አፍሪካ የወደፊት እጣ ፈንታዋን በእጇ ማስገባት አለባት - የዓለም አቀፍ የጥቁር ህዝቦች ማዕከልየማዕከሉ ዋና ጸሐፊ ጸጋዬ ጫማ፣ ዕጣ ፈንታችንን መወሰን የፖለቲካ ነፃነትን ብቻ ሳይሆን ምጣኔ ኃብታዊ ዋስትናችንን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው ሲሉ የዓለም ሕዝቦች ጉባኤ አፍሪካ ጉባኤ ጎን ለጎን “የምጣኔ ኃብት መነቃቃት፦ ለፓን አፍሪካኒዝም ወሳኝ የሆነው አድማስ” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው ትይዩ መድረክ ላይ ተናግረዋል፡፡ “እጣ ፈንታን መወሰን ዘላቂ ምጣኔ ኃብታዊ እድገትን እውን ለማድረግ፣ ባህልን ጠብቆ ለትውልድ ለማስተላለፍ እና በራስ ማንነት ላይ የተመሠረተ ቴክኖሎጂያዊ እመርታን ለማስመዝገብ ወሳኝ ነው” ብለዋል። ዋና ጸሐፊው አክለውም፣ ንግግር ብቻውን ውጤት ስለማያመጣ አፍሪካውያን የትርክታቸው ባለቤት ለመሆን ተጨባጭ ርምጃዎችን መውሰድ እንደሚገባቸው ማሳሰባቸውን የስፑትኒክ ባልደረባ ዘግቧል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1e/4792980_104:0:873:577_1920x0_80_0_0_4b4b7bb6ef4774178071cf4db75c0851.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ የወደፊት እጣ ፈንታዋን በእጇ ማስገባት አለባት - የዓለም አቀፍ የጥቁር ህዝቦች ማዕከል
09:30 30.07.2026 (የተሻሻለ: 09:34 30.07.2026) አፍሪካ የወደፊት እጣ ፈንታዋን በእጇ ማስገባት አለባት - የዓለም አቀፍ የጥቁር ህዝቦች ማዕከል
የማዕከሉ ዋና ጸሐፊ ጸጋዬ ጫማ፣ ዕጣ ፈንታችንን መወሰን የፖለቲካ ነፃነትን ብቻ ሳይሆን ምጣኔ ኃብታዊ ዋስትናችንን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው ሲሉ የዓለም ሕዝቦች ጉባኤ አፍሪካ ጉባኤ ጎን ለጎን “የምጣኔ ኃብት መነቃቃት፦ ለፓን አፍሪካኒዝም ወሳኝ የሆነው አድማስ” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው ትይዩ መድረክ ላይ ተናግረዋል፡፡
“እጣ ፈንታን መወሰን ዘላቂ ምጣኔ ኃብታዊ እድገትን እውን ለማድረግ፣ ባህልን ጠብቆ ለትውልድ ለማስተላለፍ እና በራስ ማንነት ላይ የተመሠረተ ቴክኖሎጂያዊ እመርታን ለማስመዝገብ ወሳኝ ነው” ብለዋል።
ዋና ጸሐፊው አክለውም፣ ንግግር ብቻውን ውጤት ስለማያመጣ አፍሪካውያን የትርክታቸው ባለቤት ለመሆን ተጨባጭ ርምጃዎችን መውሰድ እንደሚገባቸው ማሳሰባቸውን የስፑትኒክ ባልደረባ ዘግቧል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X