- Sputnik አፍሪካ, 1920
30 ሴኮንድ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር

“ሽፍታ ማለት ያለአገሩ መጥቶ የሰውን አገር የሚወር በመካከላችሁ የቆመው የኢጣሊያ ፋሺስት ነው" – ሉዓላዊነትን ያስከበረው የአቡነ ጴጥሮስ ቃል

ሰብስክራይብ
“ሽፍታ ማለት ያለአገሩ መጥቶ የሰውን አገር የሚወር በመካከላችሁ የቆመው የኢጣሊያ ፋሺስት ነው" – ሉዓላዊነትን ያስከበረው የአቡነ ጴጥሮስ ቃል

ዛሬ የኢትዮጵያ ሕዝብ እና ምድር ለፋሺስት ጣሊያን እንዳይገዙ ገዝተው በ11 ጥይት ተደብድበው የሞቱት የሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ 90ኛ ዓመት መታሰቢያ ነው።

ስለ ሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ ታሪካዊ ገድል የበለጠ ለመረዳት የስፑትኒክ አፍሪካን አጭር ቪዲዮ ይመልከቱ።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0