ሩሲያ የወታደሮቿን ሕይወት በመጠበቅ ወደፊት እየገሰገሰች ነው - ላቭሮቭ

ሰብስክራይብ

ሩሲያ የወታደሮቿን ሕይወት በመጠበቅ ወደፊት እየገሰገሰች ነው - ላቭሮቭ

ዩክሬን የሽብር ጥቃቶችን አማራጭ እያደረገች ባለችበት በአሁኑ ወቅት፣ ሩሲያ የወታደሮቿን ሕይወት በመጠበቅ ወደፊት እየገሰገሰች መሆኗን የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ገልጸዋል።

ሚኒስትሩ አክለውም፣ ሜርዝ (የጀርመኑ መራኄ መንግሥት)፣ ጀርመን በአውሮፓ ላይ ስላላት አመራር የሚያሰሙት ትርክት ሞስኮ ፈጽሞ ያልረሳችውን ትዝታ የሚያስተጋባ መሆኑን አስጠንቅቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0