https://amh.sputniknews.africa/20260729/4788780.html
ኢራን በጆርዳን የሚገኝ የአሜሪካ የአየር ምድብ መደብደቧን ገለጸች
ኢራን በጆርዳን የሚገኝ የአሜሪካ የአየር ምድብ መደብደቧን ገለጸች
Sputnik አፍሪካ
ኢራን በጆርዳን የሚገኝ የአሜሪካ የአየር ምድብ መደብደቧን ገለጸችየኢራን አብዮታዊ ዘብ እንዳስታወቀው፣ በጆርዳን በሚገኘው የአሜሪካ አየር ኃይል ምድብ (ጦር ሰፈር) ላይ የሚሳኤል ጥቃት ተፈጽሟል። ጥቃቱ የተፈጸመው ዋሽንግተን ላደረገችው "ተንኳሽ... 29.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-29T15:38+0300
2026-07-29T15:38+0300
2026-07-29T15:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1d/4788627_0:294:464:555_1920x0_80_0_0_d7eda869ff59c6fef0ff5a41eb893190.jpg
ኢራን በጆርዳን የሚገኝ የአሜሪካ የአየር ምድብ መደብደቧን ገለጸችየኢራን አብዮታዊ ዘብ እንዳስታወቀው፣ በጆርዳን በሚገኘው የአሜሪካ አየር ኃይል ምድብ (ጦር ሰፈር) ላይ የሚሳኤል ጥቃት ተፈጽሟል። ጥቃቱ የተፈጸመው ዋሽንግተን ላደረገችው "ተንኳሽ ድርጊት" ምላሽ ለመስጠት መሆኑን አብዮታዊ ዘቡ ገልጿል።"በኢራን ሪፐብሊክ ላይ የሚቃጡ ስጋቶች እስከቀጠሉ እና በኢራን ጥቅሞች ላይ በአሜሪካ ኃይሎች የሚፈጸሙ ሕገ-ወጥ እና የጥላቻ ድርጊቶች እስከቀጠሉ ድረስ ተጋድሎው ይቀጥላል" ሲል በመግለጫው አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢራን በጆርዳን የሚገኝ የአሜሪካ የአየር ምድብ መደብደቧን ገለጸች
Sputnik አፍሪካ
ኢራን በጆርዳን የሚገኝ የአሜሪካ የአየር ምድብ መደብደቧን ገለጸች
2026-07-29T15:38+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1d/4788627_0:250:464:598_1920x0_80_0_0_d6dfa4474e6ced8d3af18960ccac939d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢራን በጆርዳን የሚገኝ የአሜሪካ የአየር ምድብ መደብደቧን ገለጸች
15:38 29.07.2026 (የተሻሻለ: 15:44 29.07.2026) ኢራን በጆርዳን የሚገኝ የአሜሪካ የአየር ምድብ መደብደቧን ገለጸች
የኢራን አብዮታዊ ዘብ እንዳስታወቀው፣ በጆርዳን በሚገኘው የአሜሪካ አየር ኃይል ምድብ (ጦር ሰፈር) ላይ የሚሳኤል ጥቃት ተፈጽሟል።
ጥቃቱ የተፈጸመው ዋሽንግተን ላደረገችው "ተንኳሽ ድርጊት" ምላሽ ለመስጠት መሆኑን አብዮታዊ ዘቡ ገልጿል።
"በኢራን ሪፐብሊክ ላይ የሚቃጡ ስጋቶች እስከቀጠሉ እና በኢራን ጥቅሞች ላይ በአሜሪካ ኃይሎች የሚፈጸሙ ሕገ-ወጥ እና የጥላቻ ድርጊቶች እስከቀጠሉ ድረስ ተጋድሎው ይቀጥላል" ሲል በመግለጫው አስታውቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X