https://amh.sputniknews.africa/20260729/4788118.html
የጋቦን እና የኢኳቶሪያል ጊኒ ስምምነት አፍሪካ ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት ያላትን ቁርጠኝት ያሳያል – የጋቦን ሕገ–መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት
የጋቦን እና የኢኳቶሪያል ጊኒ ስምምነት አፍሪካ ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት ያላትን ቁርጠኝት ያሳያል – የጋቦን ሕገ–መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
የጋቦን እና የኢኳቶሪያል ጊኒ ስምምነት አፍሪካ ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት ያላትን ቁርጠኝት ያሳያል – የጋቦን ሕገ–መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንትበጋቦን በኩል ስምምነቱን የፈረሙት የሀገሪቱ ሕገ–መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዲዮዶኔ አባዐ... 29.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-29T14:24+0300
2026-07-29T14:24+0300
2026-07-29T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1d/4787965_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_bce001c4b8459a35172246506eec3c4b.jpg
የጋቦን እና የኢኳቶሪያል ጊኒ ስምምነት አፍሪካ ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት ያላትን ቁርጠኝት ያሳያል – የጋቦን ሕገ–መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንትበጋቦን በኩል ስምምነቱን የፈረሙት የሀገሪቱ ሕገ–መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዲዮዶኔ አባዐ ኦዎኖ፣ ሁለቱ ወገኖች የድንበር ግጭታቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት በአፍሪካ ሕብረት በኩል የተደረገው ስምምነት አኅጉሪቱ ችግሮቿን በራሷ ጥበብ ዕልባት ለመስጠት ያላትን ቁርጠኝነት ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ዲዮዶኔ አበዐ ኦዎኖ እንዳሉት ''አፍሪካ ያላትን የውይይትና የድርድር መሣሪያዎች ሁሉ መጠቀም አለባት'' ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የጋቦን እና የኢኳቶሪያል ጊኒ ስምምነት አፍሪካ ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት ያላትን ቁርጠኝት ያሳያል – የጋቦን ሕገ–መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
የጋቦን እና የኢኳቶሪያል ጊኒ ስምምነት አፍሪካ ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት ያላትን ቁርጠኝት ያሳያል – የጋቦን ሕገ–መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት
2026-07-29T14:24+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1d/4787965_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_06619d3fb888292932a0dd81fe8da728.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የጋቦን እና የኢኳቶሪያል ጊኒ ስምምነት አፍሪካ ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት ያላትን ቁርጠኝት ያሳያል – የጋቦን ሕገ–መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት
14:24 29.07.2026 (የተሻሻለ: 14:34 29.07.2026) የጋቦን እና የኢኳቶሪያል ጊኒ ስምምነት አፍሪካ ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት ያላትን ቁርጠኝት ያሳያል – የጋቦን ሕገ–መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት
በጋቦን በኩል ስምምነቱን የፈረሙት የሀገሪቱ ሕገ–መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዲዮዶኔ አባዐ ኦዎኖ፣ ሁለቱ ወገኖች የድንበር ግጭታቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት በአፍሪካ ሕብረት በኩል የተደረገው ስምምነት አኅጉሪቱ ችግሮቿን በራሷ ጥበብ ዕልባት ለመስጠት ያላትን ቁርጠኝነት ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ዲዮዶኔ አበዐ ኦዎኖ እንዳሉት ''አፍሪካ ያላትን የውይይትና የድርድር መሣሪያዎች ሁሉ መጠቀም አለባት'' ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X