ከወረቀት ወደ ዲጂታል፦ የአዲስ አበባን ሚሊዮን ነዋሪዎች ተደራሽ ያደረገው የወሳኝ ኩነት ምዝገባ

ሰብስክራይብ

ከወረቀት ወደ ዲጂታል፦ የአዲስ አበባን ሚሊዮን ነዋሪዎች ተደራሽ ያደረገው የወሳኝ ኩነት ምዝገባ

በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 1.5 ሚሊዮን ዜጎች ከ2.4 ሚሊዮን በላይ አገልግሎቶችን ማግኘት መቻላቸውን የከተማዋ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪዎች አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡

ሙሉ በሙሉ ምዝገባ የተካሄደባቸው ዋና ዋና ኩነቶች፦

🟠 ልደት፣

🟠 ሞት፣

🟠 ፍቺ፣

🟠 ጉዲፈቻ፣

🟠 ዲጂታል መታወቂያ እና

🟠 ነዋሪነት ማስረጃዎችን።

የአገልግሎት አሰጣጡን ዘመናዊ ለማድረግ በተጀመረው የበይነ–መረብ (ኦንላይን) አሠራር በመጀመሪያው ዙር ብቻ 8,872 ዜጎች ተመዝግበዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0