ሁቲዎች በቀይ ባሕር የሳዑዲ የነዳጅ ጫኝ መርከብን በመደብደብ እገዳቸውን እያስፈጸሙ ነው

ሰብስክራይብ

ሁቲዎች በቀይ ባሕር የሳዑዲ የነዳጅ ጫኝ መርከብን በመደብደብ እገዳቸውን እያስፈጸሙ ነው

የየመን ሁቲዎች፣ የጣሉትን የባሕር ላይ እገዳ ጥሳለች ያሏትን “ኤንሲሲ ጋዛል” (CC GHAZAL) የተሰኘች የሳዑዲ የነዳጅ ጫኝ መርከብ በባሊስቲክ ሚሳኤሎች መምታታቸውን ገልጸዋል።

የዩናይትድ ኪንግደም የባሕር ንግድ ሥራዎች አገልግሎት፣ ፍንዳታ እንደነበር ያረጋገጠ ሲሆን የመርከቧ ሠራተኞች ግን ደህንነታቸው የተጠበቀ ነው ብሏል።

ጥቃቱ የተፈጸመው፣ ሁቲዎች በቀይ ባሕር በሳዑዲ የመርከብ ንግድ ላይ የባሕር ኃይል እገዳ ከጣሉ ከአንድ ሳምንት በኋላ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0