https://amh.sputniknews.africa/20260729/4784801.html
የሱዳኑ መሪ አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን ከሰሞኑ ነፃ በወጡት የሰሜን ኮርዶፋን አካባቢዎች የሚገኙ የዐውደ ግንባር ጦር አባላትን ጎበኙ
የሱዳኑ መሪ አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን ከሰሞኑ ነፃ በወጡት የሰሜን ኮርዶፋን አካባቢዎች የሚገኙ የዐውደ ግንባር ጦር አባላትን ጎበኙ
Sputnik አፍሪካ
የሱዳኑ መሪ አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን ከሰሞኑ ነፃ በወጡት የሰሜን ኮርዶፋን አካባቢዎች የሚገኙ የዐውደ ግንባር ጦር አባላትን ጎበኙ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዡ በዳርፉር አስተዳዳሪ፣ በሰሜን ኮርዶፋን አስተዳዳሪ እና በሱዳን ከለላ ኃይሎች አዛዥ ታጅበው... 29.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-29T08:54+0300
2026-07-29T08:54+0300
2026-07-29T09:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1d/4784648_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_b25ff5452409c95c720f3da8f4c9e7bf.jpg
የሱዳኑ መሪ አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን ከሰሞኑ ነፃ በወጡት የሰሜን ኮርዶፋን አካባቢዎች የሚገኙ የዐውደ ግንባር ጦር አባላትን ጎበኙ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዡ በዳርፉር አስተዳዳሪ፣ በሰሜን ኮርዶፋን አስተዳዳሪ እና በሱዳን ከለላ ኃይሎች አዛዥ ታጅበው በዑም ሳያላ እና ጃብራ አል-ሼክ የሚገኙ ወታደሮችን ጎብኝተዋል።ዋና ዋና ዝርዝሮች፦ ጉብኝቱ የተካሄደው ሁለቱ አካባቢዎች በዚህ ሳምንት ነፃ መውጣታቸውን ተከተሎ ነው፤ ይህም ጦሩ ቁልፍ ቦታዎችን ከአማጺው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ለማስለቀቅ እና ለመቆጣጠር የሚያደርገው ዘመቻ አካል ነው። ጉብኝቱ ጦሩ በቅርቡ ያገኛቸውን ድሎች ለማጠናከር እና በግጭቱ ውስጥ ያለውን እንቅስቃሴ የበላይነት ለማስቀጠል የሚያደርገውን ጥረት ያመላክታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሱዳኑ መሪ አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን ከሰሞኑ ነፃ በወጡት የሰሜን ኮርዶፋን አካባቢዎች የሚገኙ የዐውደ ግንባር ጦር አባላትን ጎበኙ
Sputnik አፍሪካ
የሱዳኑ መሪ አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን ከሰሞኑ ነፃ በወጡት የሰሜን ኮርዶፋን አካባቢዎች የሚገኙ የዐውደ ግንባር ጦር አባላትን ጎበኙ
2026-07-29T08:54+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1d/4784648_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_16baf8cd583090319913ac28b3bfe49c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሱዳኑ መሪ አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን ከሰሞኑ ነፃ በወጡት የሰሜን ኮርዶፋን አካባቢዎች የሚገኙ የዐውደ ግንባር ጦር አባላትን ጎበኙ
08:54 29.07.2026 (የተሻሻለ: 09:04 29.07.2026) የሱዳኑ መሪ አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን ከሰሞኑ ነፃ በወጡት የሰሜን ኮርዶፋን አካባቢዎች የሚገኙ የዐውደ ግንባር ጦር አባላትን ጎበኙ
የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዡ በዳርፉር አስተዳዳሪ፣ በሰሜን ኮርዶፋን አስተዳዳሪ እና በሱዳን ከለላ ኃይሎች አዛዥ ታጅበው በዑም ሳያላ እና ጃብራ አል-ሼክ የሚገኙ ወታደሮችን ጎብኝተዋል።
ዋና ዋና ዝርዝሮች፦
ጉብኝቱ የተካሄደው ሁለቱ አካባቢዎች በዚህ ሳምንት ነፃ መውጣታቸውን ተከተሎ ነው፤ ይህም ጦሩ ቁልፍ ቦታዎችን ከአማጺው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ለማስለቀቅ እና ለመቆጣጠር የሚያደርገው ዘመቻ አካል ነው።
ጉብኝቱ ጦሩ በቅርቡ ያገኛቸውን ድሎች ለማጠናከር እና በግጭቱ ውስጥ ያለውን እንቅስቃሴ የበላይነት ለማስቀጠል የሚያደርገውን ጥረት ያመላክታል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X