የአኅጉሪቱን ድምፅ በአግባቡ ለማሰማት የአፍሪካ ሕብረትን ከውጭ ድጋፍ እና እርዳታ ማላቀቅ ቁልፍ ጉዳይ ነው - የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

ሰብስክራይብ

የአኅጉሪቱን ድምፅ በአግባቡ ለማሰማት የአፍሪካ ሕብረትን ከውጭ ድጋፍ እና እርዳታ ማላቀቅ ቁልፍ ጉዳይ ነው - የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

ኢትዮጵያ ይህ አቋሟን በአዲስ አበባ መካሄድ በጀመረው 45ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ የመክፈቻ ሥነ-ስርዓት ላይ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ በኩል ማንጸባረቋን የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

አምባሳደሩ፣ "አፍሪካ የተሻለ ቁመና ላይ መገኘት የምችለው ኅብረቱን በተገቢው መንገድ መምራት ስንችል ነው። ለዚህ ደግሞ ኅብረቱ በአባል አገራቱ መዋጮ የራሱን ወጪዎች ሙሉ ለሙሉ መሸፈን ይኖርበታል።" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0