https://amh.sputniknews.africa/20260728/4783042.html
በሰውነቱ ጥይት ይዞ 6 ዓመት የኖረው ወጣት፡- እንዴት ሊተርፍ ቻለ?
በሰውነቱ ጥይት ይዞ 6 ዓመት የኖረው ወጣት፡- እንዴት ሊተርፍ ቻለ?
Sputnik አፍሪካ
በሰውነቱ ጥይት ይዞ 6 ዓመት የኖረው ወጣት፡- እንዴት ሊተርፍ ቻለ?የ20 ዓመቱ መሐመድ ፋይሰል ጃማ በ14 ዓመቱ ከትምህርት ቤት ሲመለስ በድንገት በተተኮሰ ጥይት ከተመታ በኋላ ጥይቷ በትክሻው በኩል ገብታ ከአከርካሪውና ከጎድን አጥንቱ አቅራቢያ... 28.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-28T19:38+0300
2026-07-28T19:38+0300
2026-07-28T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1c/4782889_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_4f1085069ff09012a42f31a250eafc44.jpg
በሰውነቱ ጥይት ይዞ 6 ዓመት የኖረው ወጣት፡- እንዴት ሊተርፍ ቻለ?የ20 ዓመቱ መሐመድ ፋይሰል ጃማ በ14 ዓመቱ ከትምህርት ቤት ሲመለስ በድንገት በተተኮሰ ጥይት ከተመታ በኋላ ጥይቷ በትክሻው በኩል ገብታ ከአከርካሪውና ከጎድን አጥንቱ አቅራቢያ ተሰንቅራ ለዓመታት የዘለቀ ከፍተኛ ሕመም፣ ድንዛዜና የጭንቀት ስሜት እየፈጠረችበት ኖሯል፡፡ወጣቱ በሕንድ ኒው ዴልሂ የሚገኙ የሕክምና ባለሙያዎች በተደረገለት የአምስት ሠዓታት ውስብስብ ቀዶ ሕክምናበተሳካ ሁኔታ ጥይቱ ማውጣት መቻሉን የሕንድ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።ከስኬታማው የቀዶ ሕክምና በኋላ አስተያየቱን የሰጠው ታካሚው፣ "ባለፉት ዓመታት ጥይቷን ተሸክሜ ለመኖር ብሞክርም ዘላቂ መፍትሔ እፈልግ ነበር፤ ዛሬ ጥይቷ ወጥታ አዲስ እፎይታና ተስፋ ስላገኘሁ ሕክምና ያደረጉልኝን ሐኪሞች እጅግ አመሰግናለሁ" ሲል ገልጿል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በሰውነቱ ጥይት ይዞ 6 ዓመት የኖረው ወጣት፡- እንዴት ሊተርፍ ቻለ?
Sputnik አፍሪካ
በሰውነቱ ጥይት ይዞ 6 ዓመት የኖረው ወጣት፡- እንዴት ሊተርፍ ቻለ?
2026-07-28T19:38+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1c/4782889_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_3a133a09d217661700ca8fdd83d67ad7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሰውነቱ ጥይት ይዞ 6 ዓመት የኖረው ወጣት፡- እንዴት ሊተርፍ ቻለ?
19:38 28.07.2026 (የተሻሻለ: 19:44 28.07.2026) በሰውነቱ ጥይት ይዞ 6 ዓመት የኖረው ወጣት፡- እንዴት ሊተርፍ ቻለ?
የ20 ዓመቱ መሐመድ ፋይሰል ጃማ በ14 ዓመቱ ከትምህርት ቤት ሲመለስ በድንገት በተተኮሰ ጥይት ከተመታ በኋላ ጥይቷ በትክሻው በኩል ገብታ ከአከርካሪውና ከጎድን አጥንቱ አቅራቢያ ተሰንቅራ ለዓመታት የዘለቀ ከፍተኛ ሕመም፣ ድንዛዜና የጭንቀት ስሜት እየፈጠረችበት ኖሯል፡፡
ወጣቱ በሕንድ ኒው ዴልሂ የሚገኙ የሕክምና ባለሙያዎች በተደረገለት የአምስት ሠዓታት ውስብስብ ቀዶ ሕክምናበተሳካ ሁኔታ ጥይቱ ማውጣት መቻሉን የሕንድ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ከስኬታማው የቀዶ ሕክምና በኋላ አስተያየቱን የሰጠው ታካሚው፣ "ባለፉት ዓመታት ጥይቷን ተሸክሜ ለመኖር ብሞክርም ዘላቂ መፍትሔ እፈልግ ነበር፤ ዛሬ ጥይቷ ወጥታ አዲስ እፎይታና ተስፋ ስላገኘሁ ሕክምና ያደረጉልኝን ሐኪሞች እጅግ አመሰግናለሁ" ሲል ገልጿል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X