https://amh.sputniknews.africa/20260728/4782818.html
የአፍሪካ ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የደህነት ስጋቶች የተቀናጀ ቀጣናዊ እና አኅጉራዊ ምላሽን ይሻሉ – ኢትዮጵያዊ ወታደራዊ ባለሙያ
የአፍሪካ ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የደህነት ስጋቶች የተቀናጀ ቀጣናዊ እና አኅጉራዊ ምላሽን ይሻሉ – ኢትዮጵያዊ ወታደራዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የደህነት ስጋቶች የተቀናጀ ቀጣናዊ እና አኅጉራዊ ምላሽን ይሻሉ – ኢትዮጵያዊ ወታደራዊ ባለሙያ አኅጉሪቱ በአሁኑ ወቅት ባሕላዊ እና አዳዲስ የደህንነት ስጋቶች ተጋርጠውባታል ሲሉ፣ በኢትዮጵያ መከላከያ የአዛዥነት እና... 28.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-28T19:14+0300
2026-07-28T19:14+0300
2026-07-28T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1c/4782665_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_9278686dc92554f8649db1da7ef9b3f9.jpg
የአፍሪካ ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የደህነት ስጋቶች የተቀናጀ ቀጣናዊ እና አኅጉራዊ ምላሽን ይሻሉ – ኢትዮጵያዊ ወታደራዊ ባለሙያ አኅጉሪቱ በአሁኑ ወቅት ባሕላዊ እና አዳዲስ የደህንነት ስጋቶች ተጋርጠውባታል ሲሉ፣ በኢትዮጵያ መከላከያ የአዛዥነት እና ስታፍ ኮሌጅ ምክትል አዛዥ ለስርዓተ ትምህርት ልማት ዶ/ር ደምሌ ሞላው ኢትዮጵያ የአፍሪካ የተጠንቀቅ ኃይል በአስቸኳይ እንዲንቀሳቀስ ያቀረበችውን ጥሪ አስመልክቶ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ “ሽብርተኝነት፣ ፅንፈኝነት፣ የርስ በርስ ጦርነቶች፣ ሕገ-መንግሥታዊ ያልሆኑ የመንግሥት ለውጦች፣ የባሕር ላይ ደህንነት ስጋቶች፣ የሳይበር ጥቃቶች እና የተደራጁ ወንጀሎችን ጨምሮ ማለት ነው፡፡ እነዚህ ችግሮች በተፈጥሯቸው ድንበር ተሻጋሪና ከአንድ ሀገር ወሰን በላይ የሚዘልቁ በመሆናቸው፣ የተቀናጀ ቀጣናዊና አኅጉራዊ ምላሽን ይፈልጋሉ።” ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ፣ ባለፍው ሳምንት ሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. በተካሄደው 1345ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ደህንነት ምክር ቤት የሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ፤ የአፍሪካን የደህንነት ሁኔታ ለማጠናከር የአፍሪካ የተጠንቀቅ (ተጠባባቂ) ኃይል ወደ ሥራ እንዲገባ ጥሪ አቅርባለች፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የደህነት ስጋቶች የተቀናጀ ቀጣናዊ እና አኅጉራዊ ምላሽን ይሻሉ – ኢትዮጵያዊ ወታደራዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የደህነት ስጋቶች የተቀናጀ ቀጣናዊ እና አኅጉራዊ ምላሽን ይሻሉ – ኢትዮጵያዊ ወታደራዊ ባለሙያ
2026-07-28T19:14+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1c/4782665_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_718fff3ac1cd089e4ab00a36d7105f28.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የደህነት ስጋቶች የተቀናጀ ቀጣናዊ እና አኅጉራዊ ምላሽን ይሻሉ – ኢትዮጵያዊ ወታደራዊ ባለሙያ
19:14 28.07.2026 (የተሻሻለ: 19:24 28.07.2026) የአፍሪካ ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የደህነት ስጋቶች የተቀናጀ ቀጣናዊ እና አኅጉራዊ ምላሽን ይሻሉ – ኢትዮጵያዊ ወታደራዊ ባለሙያ
አኅጉሪቱ በአሁኑ ወቅት ባሕላዊ እና አዳዲስ የደህንነት ስጋቶች ተጋርጠውባታል ሲሉ፣ በኢትዮጵያ መከላከያ የአዛዥነት እና ስታፍ ኮሌጅ ምክትል አዛዥ ለስርዓተ ትምህርት ልማት ዶ/ር ደምሌ ሞላው ኢትዮጵያ የአፍሪካ የተጠንቀቅ ኃይል በአስቸኳይ እንዲንቀሳቀስ ያቀረበችውን ጥሪ አስመልክቶ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
“ሽብርተኝነት፣ ፅንፈኝነት፣ የርስ በርስ ጦርነቶች፣ ሕገ-መንግሥታዊ ያልሆኑ የመንግሥት ለውጦች፣ የባሕር ላይ ደህንነት ስጋቶች፣ የሳይበር ጥቃቶች እና የተደራጁ ወንጀሎችን ጨምሮ ማለት ነው፡፡ እነዚህ ችግሮች በተፈጥሯቸው ድንበር ተሻጋሪና ከአንድ ሀገር ወሰን በላይ የሚዘልቁ በመሆናቸው፣ የተቀናጀ ቀጣናዊና አኅጉራዊ ምላሽን ይፈልጋሉ።” ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያ፣ ባለፍው ሳምንት ሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. በተካሄደው 1345ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ደህንነት ምክር ቤት የሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ፤ የአፍሪካን የደህንነት ሁኔታ ለማጠናከር የአፍሪካ የተጠንቀቅ (ተጠባባቂ) ኃይል ወደ ሥራ እንዲገባ ጥሪ አቅርባለች፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X