ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት "በቀልን ለመወጣት የሚያገልገል መሣሪያ" ነው - ቻድአዊ የፖለቲካ ተንታኝ

© telegram sputnik_ethiopiaዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት "በቀልን ለመወጣት የሚያገልገል መሣሪያ" ነው - ቻድአዊ የፖለቲካ ተንታኝ
ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በቀልን ለመወጣት የሚያገልገል መሣሪያ ነው - ቻድአዊ የፖለቲካ ተንታኝ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.07.2026
ሰብስክራይብ

ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት "በቀልን ለመወጣት የሚያገልገል መሣሪያ" ነው - ቻድአዊ የፖለቲካ ተንታኝ

ቻድ ከዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት መውጣቷን አስመልክቶ አስተያየት የሰጡት ላልጂም ናርሲስ ለስፑትኒክ አፍሪካ ሲናገሩ፣ "በዚህ የቻድ መንግሥት ውሳኔ አልተገረምኩም" ብለዋል።

ይህ የፍትሕ ሥርዓት "ከተቋቋመበት ዋና ተልዕኮው ስቷል" ሲሉም አክለዋል።

"ዛሬ ላይ፣ ይህ የፍትሕ ሥርዓት ከአፍሪካውያን ጋር በቀልን መወጫ (ሂሳብ ማወራረጃ) ሆኖ እያገለገለ እንደሆነ ተረድተናል። አንድም አውሮፓዊ አልተፈረደበትም።"

የንጃሜና ውሳኔ "ከፓን-አፍሪካኒዝም ንቅናቄ፣ በተለይም ሉዓላዊነታቸውን እና ነጻነታቸውን ማረጋገጥ ከሚፈልጉት የሳኅል ሀገራት መሪዎች አቋም ጋር ሙሉ በሙሉ የሚጣጣም ነው" ሲሉ አብራርተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0