ኢኳቶሪያል ጊኒ እና ጋቦን የድንበር ውዝግባቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ስምምነት ተፈራረሙ - የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ

ሰብስክራይብ

ኢኳቶሪያል ጊኒ እና ጋቦን የድንበር ውዝግባቸውን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ስምምነት ተፈራረሙ - የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ

ሁለቱ ወገኖች ስምምነቱን የተፈራረሙት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ከሚገኘው 45ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ነው፡፡

እ.አ.አ. ግንቦት 19 ቀን 2025 ዓለም አቀፉ የፍትሕ ፍርድ ቤት ውሳኔ አፈፃፀምን በተመለከተ በሁለቱ ወገኖች የተፈረመው የጋራ ቁርጠኝነት በደስታ የተቀበሉት፤ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፣ ስምምነቱ የግዛት ውዝግብን ሰላማዊ ዕልባት ለመስጠት ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

ሊቀመንበሩ “ይህ ስምምነት በአፍሪካ የአንድነት መንፈስ ለውይይት፣ ለትብብር፣ ለሰላማዊ የጉርብትና ግንኙነት እና ለግጭቶች ሰላማዊ ዕልባት ያለውን የጋራ ቁርጠኝነት ያንፀባርቃል” ሲሉ አክለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0