ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከብራዚሉ "ፊዮክሩዝ" የሕክምና እና የሳይንስ ተቋም የክብር ዶክትሬት ተበረከተላቸው

© telegram sputnik_ethiopiaዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከብራዚሉ "ፊዮክሩዝ" የሕክምና እና የሳይንስ ተቋም የክብር ዶክትሬት ተበረከተላቸው
ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከብራዚሉ ፊዮክሩዝ የሕክምና እና የሳይንስ ተቋም የክብር ዶክትሬት ተበረከተላቸው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.07.2026
ሰብስክራይብ

ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከብራዚሉ "ፊዮክሩዝ" የሕክምና እና የሳይንስ ተቋም የክብር ዶክትሬት ተበረከተላቸው

ኢትዮጵያዊው የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር፣ የተበረከተላቸውን ማዕረግ በክብር እና በትህትና መቀበላቸውን በማኀበራዊ ሚዲያቸው ላይ ገልጸዋል።

"ይህ ክብር የኔ ብቻ አይደለም። በሙያ ዘመኔ ሁሉ አብሬአቸው ለሠራሁ ባልደረቦቼ እንዲሁም በመላው ዓለም ማኅበረሰባቸውን በጥበብ፣ በድፍረት እና በርኅራኄ የሚያገለግሉ የጤና ባለሙያዎች በሙሉ ወክዬ ተቀብያለሁ።" ብለዋል።



ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0