የዩክሬን ጦር በሩሲያ ግዛት ውስጥ በአውቶቡስ ላይ በፈጸመው ጥቃት 19 ሰዎች ቆሰሉ - የክልሉ አስተዳዳሪ

© telegram sputnik_ethiopiaየዩክሬን ጦር በሩሲያ ግዛት ውስጥ በአውቶቡስ ላይ በፈጸመው ጥቃት 19 ሰዎች ቆሰሉ - የክልሉ አስተዳዳሪ
የዩክሬን ጦር በሩሲያ ግዛት ውስጥ በአውቶቡስ ላይ በፈጸመው ጥቃት 19 ሰዎች ቆሰሉ - የክልሉ አስተዳዳሪ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.07.2026
ሰብስክራይብ

የዩክሬን ጦር በሩሲያ ግዛት ውስጥ በአውቶቡስ ላይ በፈጸመው ጥቃት 19 ሰዎች ቆሰሉ - የክልሉ አስተዳዳሪ

ጥቃቱ በቤልጎሮድ ክልል፣ ሸቤኪኖ በተባለች ቦታ ማክሰኞ ዕለት መፈጸሙን የክልሉ አስተዳዳሪ አሌክሳንደር ሹቫየቭ አስታውቀዋል።

ጉዳት ከደረሰባቸው ሰዎች ስድስቱ በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ እና ወደ ቤልጎሮድ ሆስፒታል እንደሚወሰዱም አስተዳዳሪው አክለዋል፡፡

ቀደም ብሎ በዕለቱ፣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር በአንድ ጀምበር በሩሲያ ክልሎች ላይ የተሰነዘሩ ቢያንስ 356 የዩክሬን ድሮኖች እንዲከሽፉ መደረጋቸውን አስታውቆ ነበር።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0