የአፍሪካ የድንብር ተሻጋሪ ተፋሰሶች አለመግባባት በውስጥ መፍትሄ ብቻ መፈታት አለባቸው - ባለሙያ

ሰብስክራይብ

የአፍሪካ የድንብር ተሻጋሪ ተፋሰሶች አለመግባባት በውስጥ መፍትሄ ብቻ መፈታት አለባቸው - ባለሙያ

በድንበር ተሻጋሪ ተፋሰሶች ውስጥ የሚገኙ ሀገራት እርስ በርስ አንዱ የአንዱን ስጋት እና ፍላጎት ስለሚረዳ  የገጥሟቸውን ችግሮች በውስጥ መፍታት የተሻለው አማራጭ እንደሆነ የድንበር ተሻጋሪ ውሃ ሀብት ባለሙያ ፈቅአሕመድ ነጋሽ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡

"ልዩነቶችን በውስጥ መፍታት ሁልጊዜም የሚመከር አማራጭ ነው። ጠረጴዛ ዙሪያ በመቀመጥ ሰፊ የውኃ ዲፕሎማሲ እንቅስቃሴና ውይይት መጀመር፣ [...] ይህ ካልሆነ ደግሞ፣ ችግሩን እልባት ለመስጠት ወደ ሚቻልበት መንገድ ማምራት ማለትም  የአፍሪካን ችግር በአፍሪካዊ መፍትሄ መፍታት ይችላሉ።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0