ከምዕራባውያን የፋይናንስ ተቋማት ገንዘብ ለማግኘት ያለጥርጥር መሠረተ ልማትህን ማሳገት አለብህ" - ኢትዮጵያዊ ባለሙያ

ሰብስክራይብ

ከምዕራባውያን የፋይናንስ ተቋማት ገንዘብ ለማግኘት ያለጥርጥር መሠረተ ልማትህን ማሳገት አለብህ" - ኢትዮጵያዊ ባለሙያ

ይህ አካሄድ "ፍትሐዊ አይደለም" ያሉት የድንበር ተሻጋሪ ውሃ ሀብት ባለሙያ ፈቅአሕመድ ነጋሽ፣ አፍሪካውያን የራሳቸውን ፋይናንስ ማግኛ ዘዴ በማልማት መፍትሄ ማበጀት እንዳለባቸው ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡

"ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን  ስትጀምር የራሷን የፋይናንስ ማመንጫ ዘዴ አልምታለች። ሌላው ጉዳይ ደግሞ፣ መሰል ሀገራት አቅማቸውን አጣምረው በጋራ መሠረተ ልማት ማስጀመር እና እርስ በርሳቸው የፋይናንስ ልውውጥ የሚያደርጉበት ፈጠራ የታከለበት የፋይናንስ ዘዴ ይዞ መምጣትነው፡፡"  ብለዋል፡፡

አፍሪካ በራስ አቅም ድንበር ተሻጋሪ መሠረተ ልማቶችን ለመገንባት ምን ማድረግ እንዳለባት ባለሙያው የሰጡትን ሐሳብ ለማድመጥ ቪዲዮውን ይመልከቱ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0