በሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ታሪክ ትልቁ አኅጉራዊ ውድድር በሞሮኮ መካሄድ ጀመረ
19:40 27.07.2026 (የተሻሻለ: 19:44 27.07.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
በሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ታሪክ ትልቁ አኅጉራዊ ውድድር በሞሮኮ መካሄድ ጀመረ
የዘንድሮው የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር የተሳታፊ ሀገራት ቁጥርን ከ12 ወደ 16 አሳድጎ መምጣቱ እስካሁን ከተካሄዱት ሁሉ ትልቁ ያደርገዋል።
ተሳታፊዎች፦
ደቡብ አፍሪካ አልጄሪያ ቡርኪና ፋሶ ካሜሩን ኬፕ ቨርዴ ኮት ዲቯር ግብፅ ጋና ኬንያ ማላዊ ማሊ ሞሮኮ ናይጄሪያ ሴኔጋል ታንዛኒያ ዛምቢያ
ዋና ዋና ቁጥራዊ መረጃዎች፦
ከፍተኛ ስኬት ያላት ሀገር፦ ናይጄሪያ የቅርቡን የ2025 ቻምፒዮንነት ጨምሮ 10 ጊዜ ዋንጫውን አሸንፋለች።
በሁለተኛ ደረጃ፦ ኢኳቶሪያል ጊኒ 2 ጊዜ (እ.ኤ.አ. 2008 እና 2012)።
የቅርብ ጊዜ አሸናፊ፦ ደቡብ አፍሪካ 1 ጊዜ (እ.ኤ.አ. 2022)።
ለዓለም ዋንጫ ማለፊያ፦ ግማሽ ፍፃሜ የሚደርሱት አራቱ ሀገራት ለ2027ቱ የዓለም ዋንጫ በቀጥታ የማለፍ ዕድልን ያገኛሉ።
የ2026 የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ከሐምሌ 19 እስከ ነሐሴ 10 በራባት እና በካዛብላንካ ከተሞች በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X