https://amh.sputniknews.africa/20260727/4771510.html
የ400 ሚሊዮን ዶላሩ የወርቅ ፕሮጀክት ተጀመረ- ዘገባ
የ400 ሚሊዮን ዶላሩ የወርቅ ፕሮጀክት ተጀመረ- ዘገባ
Sputnik አፍሪካ
የ400 ሚሊዮን ዶላሩ የወርቅ ፕሮጀክት ተጀመረ- ዘገባ በምዕራብ ወለጋ የሚገኘው ታዋቂው የ"ቱሉ ካፒ" የወርቅ ማዕድን ፕሮጀክት በጸጥታ ምክንያት ተቋርጦ ከቆየ በኋላ አሁን ወደ ግንባታ መግባቱ ተዘግቧል።የኢትዮጵያ መንግስት የ17 በመቶ... 27.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-27T17:41+0300
2026-07-27T17:41+0300
2026-07-27T17:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1b/4771357_0:656:1080:1264_1920x0_80_0_0_ad801979f39174439cb885068d0858d8.jpg
የ400 ሚሊዮን ዶላሩ የወርቅ ፕሮጀክት ተጀመረ- ዘገባ በምዕራብ ወለጋ የሚገኘው ታዋቂው የ"ቱሉ ካፒ" የወርቅ ማዕድን ፕሮጀክት በጸጥታ ምክንያት ተቋርጦ ከቆየ በኋላ አሁን ወደ ግንባታ መግባቱ ተዘግቧል።የኢትዮጵያ መንግስት የ17 በመቶ ድርሻ እንዳለው የተነገረለት ፕሮጀክቱ በዓመት ከ4 ሺህ 700 በላይ ኪሎግራም ወርቅ የማምረት አቅም ያለው ሲሆን፣ በ2019 ዓ.ም ማምረት ይጀምራል ተብሎ ይጠበቃል። ስለፕሮጀክቱ ሀገራዊ ፋይዳ የበለጠ ለመገንዘብ ቪዲዮውን ይመልከቱ፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የ400 ሚሊዮን ዶላሩ የወርቅ ፕሮጀክት ተጀመረ- ዘገባ
Sputnik አፍሪካ
የ400 ሚሊዮን ዶላሩ የወርቅ ፕሮጀክት ተጀመረ- ዘገባ
2026-07-27T17:41+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1b/4771357_0:555:1080:1365_1920x0_80_0_0_9d8a3a215ee13e164ec8d700ae6e68b7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የ400 ሚሊዮን ዶላሩ የወርቅ ፕሮጀክት ተጀመረ- ዘገባ
17:41 27.07.2026 (የተሻሻለ: 17:44 27.07.2026) የ400 ሚሊዮን ዶላሩ የወርቅ ፕሮጀክት ተጀመረ- ዘገባ
በምዕራብ ወለጋ የሚገኘው ታዋቂው የ"ቱሉ ካፒ" የወርቅ ማዕድን ፕሮጀክት በጸጥታ ምክንያት ተቋርጦ ከቆየ በኋላ አሁን ወደ ግንባታ መግባቱ ተዘግቧል።
የኢትዮጵያ መንግስት የ17 በመቶ ድርሻ እንዳለው የተነገረለት ፕሮጀክቱ በዓመት ከ4 ሺህ 700 በላይ ኪሎግራም ወርቅ የማምረት አቅም ያለው ሲሆን፣ በ2019 ዓ.ም ማምረት ይጀምራል ተብሎ ይጠበቃል።
ስለፕሮጀክቱ ሀገራዊ ፋይዳ የበለጠ ለመገንዘብ ቪዲዮውን ይመልከቱ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X