https://amh.sputniknews.africa/20260727/4770838.html
ደቡብ አፍሪካን ከቡድን 20 ማግለል "አደገኛ ሁኔታን ይፈጥራል" - ደቡብ አፍሪካዊት ተንታኝ
ደቡብ አፍሪካን ከቡድን 20 ማግለል "አደገኛ ሁኔታን ይፈጥራል" - ደቡብ አፍሪካዊት ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካን ከቡድን 20 ማግለል "አደገኛ ሁኔታን ይፈጥራል" - ደቡብ አፍሪካዊት ተንታኝ ተረኛ አዘጋጅነትን (የቡድን 20) የሚረከበው ሀገር መሪ፣ ከነባር አባላት መካከል የትኞቹ ፖለቲካዊ ተቀባይነት አግኝተው መሳተፍ እንዳለባቸው የመወሰን ሙከራ... 27.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-27T16:46+0300
2026-07-27T16:46+0300
2026-07-27T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1b/4770685_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_f60644966410e3d71ded18a6c4d74bc4.jpg
ደቡብ አፍሪካን ከቡድን 20 ማግለል "አደገኛ ሁኔታን ይፈጥራል" - ደቡብ አፍሪካዊት ተንታኝ ተረኛ አዘጋጅነትን (የቡድን 20) የሚረከበው ሀገር መሪ፣ ከነባር አባላት መካከል የትኞቹ ፖለቲካዊ ተቀባይነት አግኝተው መሳተፍ እንዳለባቸው የመወሰን ሙከራ ከባድ መሆኑን ደቡብ አፍሪካዊቷ የፖለቲካዊ እና የዓለማቀፍ ጉዳዮች ተንታኝ ትሬሲ ሬይን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ዲፕሎማሲያዊ አለመግባባቶችን በዚህ መንገድ ከመፍታት ይልቅ በሌሎች ተቋማት ወይም አሰራሮች በመጠቀም መነጋገር እንችላለን። የቡድን 20 እንደ ፖለቲካ ማስገደጃ መሣሪያ ሳይሆን ለተመሠረተበት ዋና ዓላማ እንደጸና መቆም አለበት።"ደቡብ አፍሪካን ከቡድን 20 ስብሰባ ለማግለል የተላለፈውን የአሜሪካ ውሳኔ አስመልክቶ ተንታኟ ያነሷቸውን ተጨማሪ ነጥቦች በቪዲዮው ይመልከቱ፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ደቡብ አፍሪካን ከቡድን 20 ማግለል "አደገኛ ሁኔታን ይፈጥራል" - ደቡብ አፍሪካዊት ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካን ከቡድን 20 ማግለል "አደገኛ ሁኔታን ይፈጥራል" - ደቡብ አፍሪካዊት ተንታኝ
2026-07-27T16:46+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1b/4770685_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_be8e42a5ba0e02cfb67c41696637fd24.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካን ከቡድን 20 ማግለል "አደገኛ ሁኔታን ይፈጥራል" - ደቡብ አፍሪካዊት ተንታኝ
16:46 27.07.2026 (የተሻሻለ: 16:54 27.07.2026) ደቡብ አፍሪካን ከቡድን 20 ማግለል "አደገኛ ሁኔታን ይፈጥራል" - ደቡብ አፍሪካዊት ተንታኝ
ተረኛ አዘጋጅነትን (የቡድን 20) የሚረከበው ሀገር መሪ፣ ከነባር አባላት መካከል የትኞቹ ፖለቲካዊ ተቀባይነት አግኝተው መሳተፍ እንዳለባቸው የመወሰን ሙከራ ከባድ መሆኑን ደቡብ አፍሪካዊቷ የፖለቲካዊ እና የዓለማቀፍ ጉዳዮች ተንታኝ ትሬሲ ሬይን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ዲፕሎማሲያዊ አለመግባባቶችን በዚህ መንገድ ከመፍታት ይልቅ በሌሎች ተቋማት ወይም አሰራሮች በመጠቀም መነጋገር እንችላለን። የቡድን 20 እንደ ፖለቲካ ማስገደጃ መሣሪያ ሳይሆን ለተመሠረተበት ዋና ዓላማ እንደጸና መቆም አለበት።"
ደቡብ አፍሪካን ከቡድን 20 ስብሰባ ለማግለል የተላለፈውን የአሜሪካ ውሳኔ አስመልክቶ ተንታኟ ያነሷቸውን ተጨማሪ ነጥቦች በቪዲዮው ይመልከቱ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X