https://amh.sputniknews.africa/20260727/4770382.html
የአፍሪካ ሕብረት "አካባቢያዊ ግጭቶችን በመፍታት ረገድ መሠረታዊ ሚና" ይጫወታል - የጄኔራል ደ ጎል የልጅ ልጅ
የአፍሪካ ሕብረት "አካባቢያዊ ግጭቶችን በመፍታት ረገድ መሠረታዊ ሚና" ይጫወታል - የጄኔራል ደ ጎል የልጅ ልጅ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሕብረት "አካባቢያዊ ግጭቶችን በመፍታት ረገድ መሠረታዊ ሚና" ይጫወታል - የጄኔራል ደ ጎል የልጅ ልጅየአፍሪካ ሕብረት በልዩ ልዩ የአፍሪካ ጎሳዎች (ብሔሮች) መካከል የሚነሱ ግጭቶችን ለመፍታት ስለሚያግዝ የሊዮ ቶልስቶይ ዓለም አቀፍ የሰላም... 27.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-27T16:02+0300
2026-07-27T16:02+0300
2026-07-27T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1b/4770229_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_8b6cfd7798a2ab3b47f1af2cf666ff64.jpg
የአፍሪካ ሕብረት "አካባቢያዊ ግጭቶችን በመፍታት ረገድ መሠረታዊ ሚና" ይጫወታል - የጄኔራል ደ ጎል የልጅ ልጅየአፍሪካ ሕብረት በልዩ ልዩ የአፍሪካ ጎሳዎች (ብሔሮች) መካከል የሚነሱ ግጭቶችን ለመፍታት ስለሚያግዝ የሊዮ ቶልስቶይ ዓለም አቀፍ የሰላም ሽልማት ይገባዋል ሲሉ የሽልማቱ ዳኞች ምክትል ሰብሳቢ ፒየር ደ ጎል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡"የራሳቸው አጀንዳ እና ሚና ካላቸው፣ እንዲሁም የአካባቢውን ማኅበረሰብ ስለማያውቁት ሊረዱት ከማይችሉት ታላላቅ ኃይሎች ጥቂት ፈቅ ለማለት ዕውቅና ለማግኘት የሚደረጉትን እነዚህን ጥረቶች መቀጠል አለብን።" እንደ አፍሪካ ሕብረት ያሉ ድርጅቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ አስተማማኝ ‘የዲፕሎማሲ ማጣቀሻዎች’ ሆነው ዕውቅና ሊሰጣቸው ይገባል ሲሉ ደምድመዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ሕብረት "አካባቢያዊ ግጭቶችን በመፍታት ረገድ መሠረታዊ ሚና" ይጫወታል - የጄኔራል ደ ጎል የልጅ ልጅ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሕብረት "አካባቢያዊ ግጭቶችን በመፍታት ረገድ መሠረታዊ ሚና" ይጫወታል - የጄኔራል ደ ጎል የልጅ ልጅ
2026-07-27T16:02+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1b/4770229_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_72f6af98ce3c11950ab28675234069dc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሕብረት "አካባቢያዊ ግጭቶችን በመፍታት ረገድ መሠረታዊ ሚና" ይጫወታል - የጄኔራል ደ ጎል የልጅ ልጅ
16:02 27.07.2026 (የተሻሻለ: 16:04 27.07.2026) የአፍሪካ ሕብረት "አካባቢያዊ ግጭቶችን በመፍታት ረገድ መሠረታዊ ሚና" ይጫወታል - የጄኔራል ደ ጎል የልጅ ልጅ
የአፍሪካ ሕብረት በልዩ ልዩ የአፍሪካ ጎሳዎች (ብሔሮች) መካከል የሚነሱ ግጭቶችን ለመፍታት ስለሚያግዝ የሊዮ ቶልስቶይ ዓለም አቀፍ የሰላም ሽልማት ይገባዋል ሲሉ የሽልማቱ ዳኞች ምክትል ሰብሳቢ ፒየር ደ ጎል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
"የራሳቸው አጀንዳ እና ሚና ካላቸው፣ እንዲሁም የአካባቢውን ማኅበረሰብ ስለማያውቁት ሊረዱት ከማይችሉት ታላላቅ ኃይሎች ጥቂት ፈቅ ለማለት ዕውቅና ለማግኘት የሚደረጉትን እነዚህን ጥረቶች መቀጠል አለብን።"
እንደ አፍሪካ ሕብረት ያሉ ድርጅቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ አስተማማኝ ‘የዲፕሎማሲ ማጣቀሻዎች’ ሆነው ዕውቅና ሊሰጣቸው ይገባል ሲሉ ደምድመዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X