ደቡብ ቻይናን የመታው ሱፐር ታይፉን ኖኡል 710,000 ሰዎች ከቀዬአቸው እንዲፈናቀሉ አስገደደ

ሰብስክራይብ

#viral | ደቡብ ቻይናን የመታው ሱፐር ታይፉን ኖኡል 710,000 ሰዎች ከቀዬአቸው እንዲፈናቀሉ አስገደደ

አውሎ ንፋሱኡ በሰከንድ እስከ 45 ሜትር የነፋስ ፍጥነት እየተንጎደጎደ እሁድ ማለዳ በጓንግዶንግ ግዛት ደርሷል።

ቀስ ብሎ ወደ ኃይለኛ የሐሩር ክልል ማዕበል ቢወርድም፤ ጥፋቱን በሚቀጥሉት ሦስት ቀናት ውስጥ በአምስት ጎረቤት ግዛቶች ይቀጥላል ተብሎ ይጠበቃል።

ባለሥልጣናት ጊዜያዊ መጠለያዎችን ያዘጋጁ ሲሆን ለተጎዱ ማኅበረሰቦች 25,000 የድንገተኛ አደጋ ቁሳቁሶችን አሠራጭተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0