https://amh.sputniknews.africa/20260726/4762163.html
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስትያን የአፍሪካ ፓትርያርክ በታንዛኒያ የመጀመሪያውን ቤተ-ክርስቲያን ባረኩ
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስትያን የአፍሪካ ፓትርያርክ በታንዛኒያ የመጀመሪያውን ቤተ-ክርስቲያን ባረኩ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስትያን የአፍሪካ ፓትርያርክ በታንዛኒያ የመጀመሪያውን ቤተ-ክርስቲያን ባረኩ የአፍሪካ ፓትርያርክ ጳጳስ ኮንስታንቲን፤ በታንዛኒያ ለቅዱስ ኒቆላዎስ መታሰቢያነት ለተገነባው ቤተ-ክርስቲያን አነስተኛ የባርኮት ሥነ-ሥርዓት... 26.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-26T15:48+0300
2026-07-26T15:48+0300
2026-07-26T16:56+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1a/4762010_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_6ead4bec80a160d9e8981f98941b8e02.jpg
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስትያን የአፍሪካ ፓትርያርክ በታንዛኒያ የመጀመሪያውን ቤተ-ክርስቲያን ባረኩ የአፍሪካ ፓትርያርክ ጳጳስ ኮንስታንቲን፤ በታንዛኒያ ለቅዱስ ኒቆላዎስ መታሰቢያነት ለተገነባው ቤተ-ክርስቲያን አነስተኛ የባርኮት ሥነ-ሥርዓት አከናውነው ቅዳሴውንም እንደመሩ፤ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የአፍሪካ ፓትርያርክ አስታውቋል።በኪማምባ መንደር በፓትርያርኩ የለጋሾች ድጋፍ የተገነባው ይህ ቤተ-ክርስቲያን ግንባታው ወደ መጠናቀቁ የተቃረበ ሲሆን ቀሪ የማጠናቀቂያ እና የአካባቢ ማስዋብ ሥራዎች እንደሚከናወኑ ተገልጿል። ጳጳስ ኮንስታንቲን ከመንፈሳዊ ትምህርታቸው በኋላ ለደብሩ የቅዱስ ኒቆላዎስን ሥዕለ አድኅኖ እና አረንጓዴ የቅዳሴ አልባሳትን እንዳበረከቱ እንዲሁም ለሁሉም ምዕመናን ሥዕለ አድኅኖ እና የአንገት መስቀሎችን እንዳደሉ ፓትርያርኩ ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስትያን የአፍሪካ ፓትርያርክ በታንዛኒያ የመጀመሪያውን ቤተ-ክርስቲያን ባረኩ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስትያን የአፍሪካ ፓትርያርክ በታንዛኒያ የመጀመሪያውን ቤተ-ክርስቲያን ባረኩ
2026-07-26T15:48+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/1a/4762010_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_be6b3533efa302483787b0b31490eee5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስትያን የአፍሪካ ፓትርያርክ በታንዛኒያ የመጀመሪያውን ቤተ-ክርስቲያን ባረኩ
15:48 26.07.2026 (የተሻሻለ: 16:56 26.07.2026) የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስትያን የአፍሪካ ፓትርያርክ በታንዛኒያ የመጀመሪያውን ቤተ-ክርስቲያን ባረኩ የአፍሪካ ፓትርያርክ ጳጳስ ኮንስታንቲን፤ በታንዛኒያ ለቅዱስ ኒቆላዎስ መታሰቢያነት ለተገነባው ቤተ-ክርስቲያን አነስተኛ የባርኮት ሥነ-ሥርዓት አከናውነው ቅዳሴውንም እንደመሩ፤ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን የአፍሪካ ፓትርያርክ አስታውቋል።
በኪማምባ መንደር በፓትርያርኩ የለጋሾች ድጋፍ የተገነባው ይህ ቤተ-ክርስቲያን ግንባታው ወደ መጠናቀቁ የተቃረበ ሲሆን ቀሪ የማጠናቀቂያ እና የአካባቢ ማስዋብ ሥራዎች እንደሚከናወኑ ተገልጿል።
ጳጳስ ኮንስታንቲን ከመንፈሳዊ ትምህርታቸው በኋላ ለደብሩ የቅዱስ ኒቆላዎስን ሥዕለ አድኅኖ እና አረንጓዴ የቅዳሴ አልባሳትን እንዳበረከቱ እንዲሁም ለሁሉም ምዕመናን ሥዕለ አድኅኖ እና የአንገት መስቀሎችን እንዳደሉ ፓትርያርኩ ገልጿል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X