ቡርኪና ፋሶ ለዓመታት ሲጠበቅ የነበረውን የፖ ካፕሮ ግድብ መረቀች

ሰብስክራይብ

ቡርኪና ፋሶ ለዓመታት ሲጠበቅ የነበረውን የፖ ካፕሮ ግድብ መረቀች

ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ ከ1960ዎቹ ጀምሮ ይሠራል እየተባለ የቆየውን እና በስምንት ወራት ውስጥ ብቻ ግንባታው የተጠናቀቀውን የፖ ካፕሮ ግድብ መርቀዋል። ግድቡ 700 ሜትር የሚረዝም የመሬት ሙሌት እና 1.1 ሚሊዮን ኩቢክ ሜትር የውሃ የመያዝ አቅም አለው።

የግድቡ የውሃ ሙሌት የትራኦሬ አስተዳደር ሀገሪቱ በምግብ ራሷን እንድትችል እያደረገ ያለው እንቅስቃሴ አካል ነው።

 

የቡርኪና ፉሶ ፕሬዚዳንት፤ “በአካባቢው ሌሎች ግድቦችም ይገነባሉ። የብሔራዊ የግድቦችና የሃይድሮ-ግብርና ልማት ቢሮ ለተጨማሪ ግድቦች የሚሆኑ ቦታዎችን እያጠና ይገኛል” ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia
ቡርኪና ፋሶ ለዓመታት ሲጠበቅ የነበረውን የፖ ካፕሮ ግድብ መረቀች - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia
ቡርኪና ፋሶ ለዓመታት ሲጠበቅ የነበረውን የፖ ካፕሮ ግድብ መረቀች - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia
ቡርኪና ፋሶ ለዓመታት ሲጠበቅ የነበረውን የፖ ካፕሮ ግድብ መረቀች - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0