የሴኔጋል ፕሬዚዳንት አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ ይፋ አደረጉ

ሰብስክራይብ

የሴኔጋል ፕሬዚዳንት አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ ይፋ አደረጉ

የሴኔጋል ፕሬዚዳንት ባሲሩ ዲዮማዬ ፋዬ ቅዳሜ ዕለት "ኪራይ - ሪፐብሊካን ፓትሪዮትስ" የተሰኘ አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ አስተዋውቀዋል።

ፕሬዚዳንቱ ባደረጉት ንግግር፤ "በዎሎፍ ቋንቋ 'ኪራይ' ማለት ጠባቂ ማለት ነው። ይህ የተቋቋመው ፓርቲ ሁሉንም ዜጎች የምታስጠልለውን ሪፐብሊክ የሚያገልገል እና ለሁሉም ሪፐብሊካውያን ክፍት ነው። ቅድሚያ ለሀገር!" ብለዋል።

ፕሬዚዳንቱ ቀደም ሲል አባል ከነበሩበት "የፓስተፍ" ፓርቲ እስካሁን ባይለቁም ወይም ባይሰረዙም፤ "ኪራይ" የ "እውነተኛ ሀገር ወዳዶች" መጠጊያ መሆኑን በመግለጽ፤ "የፓስቲፍ" ፓርቲ መሪዎች እርሳቸውን እንዲቀላቀሉ ጥሪ አቅርበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopiaየሴኔጋል ፕሬዚዳንት አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ ይፋ አደረጉ
የሴኔጋል ፕሬዚዳንት አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ ይፋ አደረጉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.07.2026
አዳዲስ ዜናዎች
0