ኢራን በካስፒያን ባሕር ላይ የተፈጸመውን የመርከብ ጥቃት ተከትሎ በሀገሯ የሚገኙትን የዩክሬን ዲፕሎማት ጠራች

© telegram sputnik_ethiopiaኢራን በካስፒያን ባሕር ላይ የተፈጸመውን የመርከብ ጥቃት ተከትሎ በሀገሯ የሚገኙትን የዩክሬን ዲፕሎማት ጠራች
ኢራን በካስፒያን ባሕር ላይ የተፈጸመውን የመርከብ ጥቃት ተከትሎ በሀገሯ የሚገኙትን የዩክሬን ዲፕሎማት ጠራች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.07.2026
ሰብስክራይብ

ኢራን በካስፒያን ባሕር ላይ የተፈጸመውን የመርከብ ጥቃት ተከትሎ በሀገሯ የሚገኙትን የዩክሬን ዲፕሎማት ጠራች

በካስፒያን ባሕር የኢራን የንግድ መርከብ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት "ጠላታዊ እና ወንጀል" ሲል የጠራው የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ ድርጊቱን ለመቃወም የዩክሬን ጉዳይ አስፈጻሚን እንደጠራ የኢራን መንግሥት ቴሌቪዥን ዘግቧል።

"የዩክሬን ጦር በካስፒያን ባሕር በሚገኝ የኢራን የንግድ መርከብ ላይ የፈጸመው እና የሀገሪቱ መሪ በግልጽ ኃላፊነት የወሰዲበት ጥቃት፤ የዩክሬን አገዛዝ በኢራን ላይ የያዘውን መሠረተ ቢስ እና ጠላታዊ አመለካከት መቀጠሉን የሚያሳይ ነው" ሲል ሚኒስቴሩ ገልጿል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አባስ አራግቺ፤ ከአውሮፓ ኅብረት የውጭ ፖሊሲ ኃላፊ ካጃ ካላስ ጋር በጉዳዩ ዙሪያ ባደረጉት ውይይት የአውሮፓ ኀብረት እና የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት "ቁርጠኛ ምላሽ" እንዲሰጡ መጠየቃቸው ተዘግቧል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0