https://amh.sputniknews.africa/20260725/4755927.html
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሲሸልስን የገበያ ምንጮች በማብዛት ጠቃሚ አጋር ሆኗል - የሲሸልስ ቱሪዝም ቦርድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሲሸልስን የገበያ ምንጮች በማብዛት ጠቃሚ አጋር ሆኗል - የሲሸልስ ቱሪዝም ቦርድ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሲሸልስን የገበያ ምንጮች በማብዛት ጠቃሚ አጋር ሆኗል - የሲሸልስ ቱሪዝም ቦርድአየር መንገዱ ሕዳር 22፣ 2019 ዓ.ም ጀምሮ በቀን ሁለቴ ወደ ሲሸልስ በሚያደርገው በረራ የደሰቲቱን ዓለም አቀፍ ተደራሽነት ያሳድጋል ተብሏል።... 25.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-25T19:57+0300
2026-07-25T19:57+0300
2026-07-25T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/19/4755774_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_defa81e1039bea2b30a144d9b18d456c.jpg
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሲሸልስን የገበያ ምንጮች በማብዛት ጠቃሚ አጋር ሆኗል - የሲሸልስ ቱሪዝም ቦርድአየር መንገዱ ሕዳር 22፣ 2019 ዓ.ም ጀምሮ በቀን ሁለቴ ወደ ሲሸልስ በሚያደርገው በረራ የደሰቲቱን ዓለም አቀፍ ተደራሽነት ያሳድጋል ተብሏል። በአዲስ አበባ እና በማሄ መካከል በቀን ሁለት ጊዜ የሚደረገው በረራ የመንገደኞች ወንበር አቅምን ከ1,000 በላይ በማሳደግ፤ ለሲሸልስ የቱሪዝም ዘርፍ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ እና ሀገሪቷ ከአፍሪካ፣ አውሮፓ፣ እስያ እና ሰሜን አሜሪካ ጋር ያላትን ትስስር ያጠናክራል ተብሎ ተጠብቋል። "የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲሸልስ የገበያ ምንጮቿን ለማስፋፋት የምታደርገውን ጥረት የሚደግፍ ዋና አጋር ሆኗል።...ይህ ተጨማሪ አቅም ገበያ ከማብዛት ስትራቴጂያችን እና የሲሸልስን ተደራሽነት ከማሳደግ ዓላማችን ጋር ሙሉ በሙሉ የሚጣጣም ነው” ሲሉ የሲሸልስ ቱሪዝም ቦርድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ቬስና ራኪች ለሀገሪቱ መገናኛ ብዙኃን አስረድተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሲሸልስን የገበያ ምንጮች በማብዛት ጠቃሚ አጋር ሆኗል - የሲሸልስ ቱሪዝም ቦርድ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሲሸልስን የገበያ ምንጮች በማብዛት ጠቃሚ አጋር ሆኗል - የሲሸልስ ቱሪዝም ቦርድ
2026-07-25T19:57+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/19/4755774_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_fef70b2975f17455aa36a49de13f112d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሲሸልስን የገበያ ምንጮች በማብዛት ጠቃሚ አጋር ሆኗል - የሲሸልስ ቱሪዝም ቦርድ
19:57 25.07.2026 (የተሻሻለ: 20:04 25.07.2026) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሲሸልስን የገበያ ምንጮች በማብዛት ጠቃሚ አጋር ሆኗል - የሲሸልስ ቱሪዝም ቦርድ
አየር መንገዱ ሕዳር 22፣ 2019 ዓ.ም ጀምሮ በቀን ሁለቴ ወደ ሲሸልስ በሚያደርገው በረራ የደሰቲቱን ዓለም አቀፍ ተደራሽነት ያሳድጋል ተብሏል።
በአዲስ አበባ እና በማሄ መካከል በቀን ሁለት ጊዜ የሚደረገው በረራ የመንገደኞች ወንበር አቅምን ከ1,000 በላይ በማሳደግ፤ ለሲሸልስ የቱሪዝም ዘርፍ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ እና ሀገሪቷ ከአፍሪካ፣ አውሮፓ፣ እስያ እና ሰሜን አሜሪካ ጋር ያላትን ትስስር ያጠናክራል ተብሎ ተጠብቋል።
"የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲሸልስ የገበያ ምንጮቿን ለማስፋፋት የምታደርገውን ጥረት የሚደግፍ ዋና አጋር ሆኗል።...ይህ ተጨማሪ አቅም ገበያ ከማብዛት ስትራቴጂያችን እና የሲሸልስን ተደራሽነት ከማሳደግ ዓላማችን ጋር ሙሉ በሙሉ የሚጣጣም ነው” ሲሉ የሲሸልስ ቱሪዝም ቦርድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ቬስና ራኪች ለሀገሪቱ መገናኛ ብዙኃን አስረድተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X