በደቡባዊ ፈረንሳይ በተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት ከ141 ሺህ በላይ ሰዎች ተፈናቀሉ

ሰብስክራይብ

#viral | በደቡባዊ ፈረንሳይ በተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት ከ141 ሺህ በላይ ሰዎች ተፈናቀሉ

ሀገሪቱ በቅርብ ዓመታት ውስጥ ካጋጠሟት እጅግ አስከፊ የሆነውን የሰደድ እሳት እየታገለች ባለችበት በዚህ ወቅት፤ የእሳት አደጋ ሠራተኞችን ለመደገፍ ሠራዊቱ መሰማራቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ሴባስቲያን ሌኮርኑ አረጋግጠዋል። እሳቱ ወደ ቦርዶ ከተማ ዳርቻዎች እየቀረበ በመምጣቱ አካባቢው እየተለቀቀ መሆኑን የአካባቢው ባለሥልጣናት ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0