https://amh.sputniknews.africa/20260725/4754826.html
ዩክሬን በካስፒያን የነዳጅ ማስተላለፊያ ሽርክና ላይ የፈጸመችው ጥቃት "የኢነርጂ ሽብርተኝነት ነው" - ክሬምሊን
ዩክሬን በካስፒያን የነዳጅ ማስተላለፊያ ሽርክና ላይ የፈጸመችው ጥቃት "የኢነርጂ ሽብርተኝነት ነው" - ክሬምሊን
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬን በካስፒያን የነዳጅ ማስተላለፊያ ሽርክና ላይ የፈጸመችው ጥቃት "የኢነርጂ ሽብርተኝነት ነው" - ክሬምሊን ዩክሬን፤ የሩሲያ፣ ካዛኪስታን እና የአሜሪካ ኩባንያዎች የባለቤትነት ድርሻ በያዙበት ካስፒያን የነዳጅ ማስተላለፊያ ላይ በድሮኖች በሰነዘረችው... 25.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-25T18:59+0300
2026-07-25T18:59+0300
2026-07-25T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/19/4754673_0:0:900:506_1920x0_80_0_0_2be5611b765b3e6f163c577f4acfbee6.jpg
ዩክሬን በካስፒያን የነዳጅ ማስተላለፊያ ሽርክና ላይ የፈጸመችው ጥቃት "የኢነርጂ ሽብርተኝነት ነው" - ክሬምሊን ዩክሬን፤ የሩሲያ፣ ካዛኪስታን እና የአሜሪካ ኩባንያዎች የባለቤትነት ድርሻ በያዙበት ካስፒያን የነዳጅ ማስተላለፊያ ላይ በድሮኖች በሰነዘረችው ጥቃት ሦስቱንም ሀገራት በአንድ ጊዜ መትታለች ነው ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ በዛሬው ዕለት ተናግረዋል።በተጨማሪም ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጥቃቱን በአግባቡ እንዲመረምር ጥሪ አቅርበዋል።የካዛኪስታን የኢነርጂ ሚኒስቴር በማስተላለፊያው በኩል የሚደረገው የነዳጅ ጭነት በደህንነት ስጋት ሳቢያ መቆሙን ሐሙስ ዕለት አስታውቀዋል።ካስፒያን የነዳጅ ማስተላለፊያ ሽርክና በዓለም ላይ ካሉ ዋና ዋና የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመሮች አንዱ ሲሆን በጥቁር ባሕር ላይ የሚገኝ ትልቅ የነዳጅ ወጪ ንግድ ማዕከል ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/19/4754673_113:0:788:506_1920x0_80_0_0_ddcb03c7ba8b1793a56c190663317400.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዩክሬን በካስፒያን የነዳጅ ማስተላለፊያ ሽርክና ላይ የፈጸመችው ጥቃት "የኢነርጂ ሽብርተኝነት ነው" - ክሬምሊን
18:59 25.07.2026 (የተሻሻለ: 19:04 25.07.2026) ዩክሬን በካስፒያን የነዳጅ ማስተላለፊያ ሽርክና ላይ የፈጸመችው ጥቃት "የኢነርጂ ሽብርተኝነት ነው" - ክሬምሊን
ዩክሬን፤ የሩሲያ፣ ካዛኪስታን እና የአሜሪካ ኩባንያዎች የባለቤትነት ድርሻ በያዙበት ካስፒያን የነዳጅ ማስተላለፊያ ላይ በድሮኖች በሰነዘረችው ጥቃት ሦስቱንም ሀገራት በአንድ ጊዜ መትታለች ነው ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ በዛሬው ዕለት ተናግረዋል።
በተጨማሪም ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጥቃቱን በአግባቡ እንዲመረምር ጥሪ አቅርበዋል።
የካዛኪስታን የኢነርጂ ሚኒስቴር በማስተላለፊያው በኩል የሚደረገው የነዳጅ ጭነት በደህንነት ስጋት ሳቢያ መቆሙን ሐሙስ ዕለት አስታውቀዋል።
ካስፒያን የነዳጅ ማስተላለፊያ ሽርክና በዓለም ላይ ካሉ ዋና ዋና የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመሮች አንዱ ሲሆን በጥቁር ባሕር ላይ የሚገኝ ትልቅ የነዳጅ ወጪ ንግድ ማዕከል ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X