የ4ጂ ኢንተርኔት ተጠቃሚ ከተሞች ቁጥር 1 ሺህ 200 መድረሱን የኢቲዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ አስታወቁ

ሰብስክራይብ

የ4ጂ ኢንተርኔት ተጠቃሚ ከተሞች ቁጥር 1 ሺህ 200 መድረሱን የኢቲዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ አስታወቁ

በ2018 246 ከተሞች የ4ጂ ኢንተርኔት አገልግሎት እንዲሁም ተጨማሪ 7 ከተሞች የ5ጂ አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን የተቋሙ ኃላፊ ፍሬሕይወት ታምሩ ከመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ጋር ባደረጉት ቆይታ ገልጸዋል።

በበጀት ዓመቱ 117 የገጠር ወረዳዎችን የኔትወርክ አገልግሎት አግኝተዋል። በዚህም 1.5 ሚሊየን ዜጎች ተጠቃሚ ሆነዋል ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0