https://amh.sputniknews.africa/20260725/4753934.html
በማሊ የፀረ-ሽብር ትግል ውስጥ የአሜሪካ ተሳትፎ 'ፈጽሞ ተገቢነት የሌለው ነው' - ኒጄራዊ ባለሙያ
በማሊ የፀረ-ሽብር ትግል ውስጥ የአሜሪካ ተሳትፎ 'ፈጽሞ ተገቢነት የሌለው ነው' - ኒጄራዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
በማሊ የፀረ-ሽብር ትግል ውስጥ የአሜሪካ ተሳትፎ 'ፈጽሞ ተገቢነት የሌለው ነው' - ኒጄራዊ ባለሙያ"የአሜሪካ መንግሥት በእውነት ማሊን መርዳት የሚፈልግ ከሆነ ሩሲያውያን እንዳደረጉት መደበኛ የአጋርነት ስምምነት መጠየቅ አለበት" ሲሉ የማኅበራዊ እና... 25.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-25T17:30+0300
2026-07-25T17:30+0300
2026-07-25T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/19/4753781_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_99605d1c9310563eba83dc00b3b9b57b.jpg
በማሊ የፀረ-ሽብር ትግል ውስጥ የአሜሪካ ተሳትፎ 'ፈጽሞ ተገቢነት የሌለው ነው' - ኒጄራዊ ባለሙያ"የአሜሪካ መንግሥት በእውነት ማሊን መርዳት የሚፈልግ ከሆነ ሩሲያውያን እንዳደረጉት መደበኛ የአጋርነት ስምምነት መጠየቅ አለበት" ሲሉ የማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ተንታኙ ማሃማን ሀዲ ማሃማን ናጎዲ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።የአሁኑ የአሜሪካ አስተዳደር ምርጫዎች በሚቃረቡበት ጊዜ እና "ስጋት ሲሰማው ሌሎች ላይ ችግሮችን ይፈጥራል" ብለዋል። በሳኅል ቀጣና ያለው ሽብርተኝነት "ሙሉ በሙሉ በምዕራባውያን የተፈጠረው ነው" ሲሉም ተናጋሪው አክለዋል።ናጎዲ ሩሲያ በ 'አፍሪካ ኮር' በኩል የምታደርገውን ድጋፍ በማድነቅ፤ የአፍሪካን ሉዓላዊነት የሚያከብር ፍትሐዊ የአጋርነት ግንኙነት እንዲኖርም ጥሪ አቅርበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በማሊ የፀረ-ሽብር ትግል ውስጥ የአሜሪካ ተሳትፎ 'ፈጽሞ ተገቢነት የሌለው ነው' - ኒጄራዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
በማሊ የፀረ-ሽብር ትግል ውስጥ የአሜሪካ ተሳትፎ 'ፈጽሞ ተገቢነት የሌለው ነው' - ኒጄራዊ ባለሙያ
2026-07-25T17:30+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/19/4753781_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_fc43c31a2a0c901aeae8c1ddfc8f74e5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በማሊ የፀረ-ሽብር ትግል ውስጥ የአሜሪካ ተሳትፎ 'ፈጽሞ ተገቢነት የሌለው ነው' - ኒጄራዊ ባለሙያ
17:30 25.07.2026 (የተሻሻለ: 17:34 25.07.2026) በማሊ የፀረ-ሽብር ትግል ውስጥ የአሜሪካ ተሳትፎ 'ፈጽሞ ተገቢነት የሌለው ነው' - ኒጄራዊ ባለሙያ
"የአሜሪካ መንግሥት በእውነት ማሊን መርዳት የሚፈልግ ከሆነ ሩሲያውያን እንዳደረጉት መደበኛ የአጋርነት ስምምነት መጠየቅ አለበት" ሲሉ የማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ተንታኙ ማሃማን ሀዲ ማሃማን ናጎዲ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
የአሁኑ የአሜሪካ አስተዳደር ምርጫዎች በሚቃረቡበት ጊዜ እና "ስጋት ሲሰማው ሌሎች ላይ ችግሮችን ይፈጥራል" ብለዋል።
በሳኅል ቀጣና ያለው ሽብርተኝነት "ሙሉ በሙሉ በምዕራባውያን የተፈጠረው ነው" ሲሉም ተናጋሪው አክለዋል።
ናጎዲ ሩሲያ በ 'አፍሪካ ኮር' በኩል የምታደርገውን ድጋፍ በማድነቅ፤ የአፍሪካን ሉዓላዊነት የሚያከብር ፍትሐዊ የአጋርነት ግንኙነት እንዲኖርም ጥሪ አቅርበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X