የኢትዮጵያ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን ከ75% በላይ መድረሱን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopiaየኢትዮጵያ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን ከ75% በላይ መድረሱን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ
የኢትዮጵያ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን ከ75% በላይ መድረሱን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.07.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን ከ75% በላይ መድረሱን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የገጠርና ከተማ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋንን ለማሳደግ በትኩረት በመሠራቱ፤ ሀገራዊ የገጠርና የከተማ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋንን ከ72.65% ወደ 75.59% ማሳደግ መቻሉን ሚኒስትሩ ሃብታሙ ኢተፋ አስታውቀዋል።

 

በሚኒስትሩ የተነሱ ተጨማሪ ቁልፍ አፈጻጸሞች፦

▪ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ዜጎች ቁጥር ከ84.4 ሚሊየን በላይ ደርሷል፣

▪ በበጀት ዓመቱ ከ4.85 ሚሊየን በላይ ዜጎች የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ሆነዋል፣

▪ የትምህርት ቤቶችና ጤና ተቋማት የንፁህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን ከ43% ወደ 45% አድጓል።

ይህ የተገለጸው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸሙን በገመገመበት ወቅት ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0