https://amh.sputniknews.africa/20260725/4752280.html
ለኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው ስማርት ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ግንባታ ተጀመረ
ለኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው ስማርት ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ግንባታ ተጀመረ
Sputnik አፍሪካ
ለኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው ስማርት ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ግንባታ ተጀመረ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኮሌጁን ግንባታ በትናንትናው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል። ግንባታው ሲጠናቀቅ ኮሌጁ የሚከተሉትን ጨምሮ በተለያዩ ቁልፍ ዘርፎች ሥልጠና ይሰጣል... 25.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-25T15:38+0300
2026-07-25T15:38+0300
2026-07-25T15:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/19/4752127_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_47312dffbae373119185852dfa372de8.jpg
ለኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው ስማርት ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ግንባታ ተጀመረ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኮሌጁን ግንባታ በትናንትናው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል። ግንባታው ሲጠናቀቅ ኮሌጁ የሚከተሉትን ጨምሮ በተለያዩ ቁልፍ ዘርፎች ሥልጠና ይሰጣል ተብሏል፦▪በማኑፋክቸሪንግ፣▪በአውቶሞቲቭ ኢንጂነሪንግ፣▪በኤሌክትሮኒክስ፣▪በኮሙኒኬሽን፣▪በጨርቃጨርቅ፣▪በኮምፒውተር አሃዛዊ ቁጥጥር ቴክኖሎጂ። ፕሮጀክቱ “በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ወጣቶቻችንን ከሥራ ፈላጊነት ወደ ሥራ ፈጣሪነት፣ ከንድፈ ሃሳብ ወደ ተግባር የሚያሸጋግር፣ አዲስ የሥራ እድል የሚፈጥር የክህሎት ድልድይ የሚሆን ነው” ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ለኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው ስማርት ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ግንባታ ተጀመረ
Sputnik አፍሪካ
ለኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው ስማርት ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ግንባታ ተጀመረ
2026-07-25T15:38+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/19/4752127_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_3df42a3d1427d21e33329b519f96cf92.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ለኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው ስማርት ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ግንባታ ተጀመረ
15:38 25.07.2026 (የተሻሻለ: 15:44 25.07.2026) ለኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው ስማርት ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ግንባታ ተጀመረ
የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኮሌጁን ግንባታ በትናንትናው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል።
ግንባታው ሲጠናቀቅ ኮሌጁ የሚከተሉትን ጨምሮ በተለያዩ ቁልፍ ዘርፎች ሥልጠና ይሰጣል ተብሏል፦
▪በማኑፋክቸሪንግ፣
▪በአውቶሞቲቭ ኢንጂነሪንግ፣
▪በኤሌክትሮኒክስ፣
▪በኮሙኒኬሽን፣
▪በጨርቃጨርቅ፣
▪በኮምፒውተር አሃዛዊ ቁጥጥር ቴክኖሎጂ።
ፕሮጀክቱ “በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ወጣቶቻችንን ከሥራ ፈላጊነት ወደ ሥራ ፈጣሪነት፣ ከንድፈ ሃሳብ ወደ ተግባር የሚያሸጋግር፣ አዲስ የሥራ እድል የሚፈጥር የክህሎት ድልድይ የሚሆን ነው” ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X