https://amh.sputniknews.africa/20260724/4870557.html
ከአእምሮአዊ ጥገኝነት ወደ አፍሪካዊ ሉዓላዊነት፦ የበርሊን ጉባኤን ጥቁር ጥላ ማጥፋት
ከአእምሮአዊ ጥገኝነት ወደ አፍሪካዊ ሉዓላዊነት፦ የበርሊን ጉባኤን ጥቁር ጥላ ማጥፋት
Sputnik አፍሪካ
በተጨማሪም "ሰው ሰራሽ የአፈር ድንበሮች ማንነታችንንና አንድነታችንን ሊገድቡት አይችሉም። ድንበሮችን እንደ ማደናቀፊያ ከመመልከት ይልቅ በሚያስተስሩንና በሚያበልጡን እሴቶቻችን ላይ ትኩረት ማድረግ አለብን። አፍሪካዊ ማዕከላዊነት እንደገና የምንገነባበት... 24.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-24T14:33+0300
2026-07-24T14:33+0300
2026-08-08T14:33+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/08/4870398_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_5659fe39071da4720929c775215c5643.png
ከአእምሮአዊ ጥገኝነት ወደ አፍሪካዊ ሉዓላዊነት፦ የበርሊን ጉባኤን ጥቁር ጥላ ማጥፋት
Sputnik አፍሪካ
“በግድግዳው ላይ የተሰነጠቁ ስንጥቆችን ለማከም ሲሚንቶ ለጥፈን ለማስተካከል እንሞክር ይሆናል፤ ነገር ግን ዋናው ችግር ያለው በሕንጻው መሠረት ላይ ነው። … ወደፊት ወዴት እየሄድን እንዳለን ለመረዳት፣ ይህ የበርሊን ጉባኤ መርዝ አእምሮአዊ እንደሆነ መገንዘብ አለብን። ስለዚህ አፍሪካዊ ማዕከላዊነት ዓለምን የምንጋፈጠው በሌሎች መለኪያ ሳይሆን በራሳችን አፍሪካዊ መለኪያና ማንነት ላይ ቆመን መሆን እንዳለበት ያሳስበናል።" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና 'ዲቨሎፒንግ አፍሪካ ? ኔው ሆራይዘንስ ዊዝ አፍሮሴንትሪሲቲ' መጽሐፍ ደራሲ ሌሄሳ ሞሎይ(ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። በተጨማሪም "ሰው ሰራሽ የአፈር ድንበሮች ማንነታችንንና አንድነታችንን ሊገድቡት አይችሉም። ድንበሮችን እንደ ማደናቀፊያ ከመመልከት ይልቅ በሚያስተስሩንና በሚያበልጡን እሴቶቻችን ላይ ትኩረት ማድረግ አለብን። አፍሪካዊ ማዕከላዊነት እንደገና የምንገነባበት ዋናው መሠረታችንና ማዕከላችን ነው።" ሲሉ አክለው ገልጸዋል። በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅታችን፣ ከደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና ደራሲ ከሆኑት ከሌሄሳ ሞሎይ (ዶ/ር) ጋር፣ አፍሪካ ከበርሊን ጉባኤ አእምሮአዊና ድንበራዊ ጥገኝነት ወጥታ እውነተኛ ፓን-አፍሪካዊ አንድነትንና አፍሪካዊ ማዕከላዊነትን እንዴት ልታረጋግጥ እንደምትችል በስፋት እንወያያለን። ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ይከታተሉ፡
በተጨማሪም "ሰው ሰራሽ የአፈር ድንበሮች ማንነታችንንና አንድነታችንን ሊገድቡት አይችሉም። ድንበሮችን እንደ ማደናቀፊያ ከመመልከት ይልቅ በሚያስተስሩንና በሚያበልጡን እሴቶቻችን ላይ ትኩረት ማድረግ አለብን። አፍሪካዊ ማዕከላዊነት እንደገና የምንገነባበት ዋናው መሠረታችንና ማዕከላችን ነው።" ሲሉ አክለው ገልጸዋል።በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅታችን፣ ከደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና ደራሲ ከሆኑት ከሌሄሳ ሞሎይ (ዶ/ር) ጋር፣ አፍሪካ ከበርሊን ጉባኤ አእምሮአዊና ድንበራዊ ጥገኝነት ወጥታ እውነተኛ ፓን-አፍሪካዊ አንድነትንና አፍሪካዊ ማዕከላዊነትን እንዴት ልታረጋግጥ እንደምትችል በስፋት እንወያያለን።ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ይከታተሉ፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/08/4870398_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_4c1278ecd3251637a6dc17f1777fb21f.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ከአእምሮአዊ ጥገኝነት ወደ አፍሪካዊ ሉዓላዊነት፦ የበርሊን ጉባኤን ጥቁር ጥላ ማጥፋት
14:33 24.07.2026 (የተሻሻለ: 14:33 08.08.2026) “በግድግዳው ላይ የተሰነጠቁ ስንጥቆችን ለማከም ሲሚንቶ ለጥፈን ለማስተካከል እንሞክር ይሆናል፤ ነገር ግን ዋናው ችግር ያለው በሕንጻው መሠረት ላይ ነው። … ወደፊት ወዴት እየሄድን እንዳለን ለመረዳት፣ ይህ የበርሊን ጉባኤ መርዝ አእምሮአዊ እንደሆነ መገንዘብ አለብን። ስለዚህ አፍሪካዊ ማዕከላዊነት ዓለምን የምንጋፈጠው በሌሎች መለኪያ ሳይሆን በራሳችን አፍሪካዊ መለኪያና ማንነት ላይ ቆመን መሆን እንዳለበት ያሳስበናል።" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና 'ዲቨሎፒንግ አፍሪካ ? ኔው ሆራይዘንስ ዊዝ አፍሮሴንትሪሲቲ' መጽሐፍ ደራሲ ሌሄሳ ሞሎይ(ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በተጨማሪም "ሰው ሰራሽ የአፈር ድንበሮች ማንነታችንንና አንድነታችንን ሊገድቡት አይችሉም። ድንበሮችን እንደ ማደናቀፊያ ከመመልከት ይልቅ በሚያስተስሩንና በሚያበልጡን እሴቶቻችን ላይ ትኩረት ማድረግ አለብን። አፍሪካዊ ማዕከላዊነት እንደገና የምንገነባበት ዋናው መሠረታችንና ማዕከላችን ነው።" ሲሉ አክለው ገልጸዋል።
በዚህ
የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅታችን፣
ከደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና ደራሲ ከሆኑት ከሌሄሳ ሞሎይ (ዶ/ር) ጋር፣ አፍሪካ ከበርሊን ጉባኤ አእምሮአዊና ድንበራዊ ጥገኝነት ወጥታ እውነተኛ ፓን-አፍሪካዊ አንድነትንና አፍሪካዊ ማዕከላዊነትን እንዴት ልታረጋግጥ እንደምትችል በስፋት እንወያያለን።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በ
እንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ይከታተሉ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox