ደቡብ አፍሪካ ተገላ አሁንም ቡድን 20 ተብሎ ሊጠራ ይችላልን? - የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

ደቡብ አፍሪካ ተገላ አሁንም ቡድን 20 ተብሎ ሊጠራ ይችላልን? - የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

​"አንድ የቡድን 20 አባል እና መሥራች ሀገር የዓመቱ የቡድን 20 ሊቀመንበር በሆነ አካል ከተገለለች ቡድን 20 ተብሎ ሊጠራ ይችላል? እኛ ቡድን 20 ለመባል የሚያስችል መስፈርት ያሟላል ብለን አናምንም" ሲሉ ሮናልድ ላሞላ ተናግረዋል።

​አሜሪካ በታህሳስ 2025 የቡድን 20 ፕሬዳንትነትን ከደቡብ አፍሪካ ከተረከበች በኋላ በመሠረተ ቢስ "የዘር ማጥፋት" ክስ ፕሬቶሪያን ማያሚ ከሚካሄደው የስብስቡ ጉባኤ ተሳትፎ አግዳለች።

​ይህንን ተከትሎም ደቡብ አፍሪካ የአሜሪካ የሊቀመንበርነት ግዜ እስኪጠናቀቅ ድረስ ከቡድን 20 እንቅስቃሴዎች ራሷን ለማግለል ወስናለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0