https://amh.sputniknews.africa/20260724/4746415.html
በአፍሪካ የነጻነት ትግል የሶቪየት ኀብረት ሚና - ጥበብ "እንደ አንድ የትግል መንገድ ሊቆጠር ይችላል" - ባለሙያ
በአፍሪካ የነጻነት ትግል የሶቪየት ኀብረት ሚና - ጥበብ "እንደ አንድ የትግል መንገድ ሊቆጠር ይችላል" - ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ የነጻነት ትግል የሶቪየት ኀብረት ሚና - ጥበብ "እንደ አንድ የትግል መንገድ ሊቆጠር ይችላል" - ባለሙያ ታሪካዊ ሰነዶች፣ ፎቶግራፎች እና የሥነ-ጥበብ ሥራዎች "የታሪክ ትውስታን ያስጠብቃሉ" ሲሉ በሩሲያ ስቴት የሰብዓዊ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ... 24.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-24T18:41+0300
2026-07-24T18:41+0300
2026-07-24T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/18/4746262_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_86050874adb2b065ed4d36084ba49c7c.jpg
በአፍሪካ የነጻነት ትግል የሶቪየት ኀብረት ሚና - ጥበብ "እንደ አንድ የትግል መንገድ ሊቆጠር ይችላል" - ባለሙያ ታሪካዊ ሰነዶች፣ ፎቶግራፎች እና የሥነ-ጥበብ ሥራዎች "የታሪክ ትውስታን ያስጠብቃሉ" ሲሉ በሩሲያ ስቴት የሰብዓዊ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍ ጥናቶች ዳይሬክተር አሌክሳንደር ዞቲን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ዳይሬክተሩ ይህንን የተናገሩት ሶቪየት ኀብረት በአፍሪካ የነጻነት ትግል ወቅት የነበራትን ሚና ከሚያሳየው ኤግዚቢሽን ጎን ለጎን ነው። የአፍሪካ የነጻነት ንቅናቄዎች እና ሶቪየት ኀብረት ጥልቅ ታሪካዊ ቁርኝት እንደሚጋሩ እና የሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎች በአሁኑ ወቅት ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ በርካታ ተማሪዎችን እንደሚያስተናግዱ ዞቲን አክለው ገልጸዋል። "የአፍሪካ ተማሪዎችን ሁልጊዜም በደስታ እንቀበላቸዋለን" ሲሉም አፅንዖት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በአፍሪካ የነጻነት ትግል የሶቪየት ኀብረት ሚና - ጥበብ "እንደ አንድ የትግል መንገድ ሊቆጠር ይችላል" - ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ የነጻነት ትግል የሶቪየት ኀብረት ሚና - ጥበብ "እንደ አንድ የትግል መንገድ ሊቆጠር ይችላል" - ባለሙያ
2026-07-24T18:41+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/18/4746262_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_1870884ff912c4e9024582323d33c062.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአፍሪካ የነጻነት ትግል የሶቪየት ኀብረት ሚና - ጥበብ "እንደ አንድ የትግል መንገድ ሊቆጠር ይችላል" - ባለሙያ
18:41 24.07.2026 (የተሻሻለ: 18:44 24.07.2026) በአፍሪካ የነጻነት ትግል የሶቪየት ኀብረት ሚና - ጥበብ "እንደ አንድ የትግል መንገድ ሊቆጠር ይችላል" - ባለሙያ
ታሪካዊ ሰነዶች፣ ፎቶግራፎች እና የሥነ-ጥበብ ሥራዎች "የታሪክ ትውስታን ያስጠብቃሉ" ሲሉ በሩሲያ ስቴት የሰብዓዊ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍ ጥናቶች ዳይሬክተር አሌክሳንደር ዞቲን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ዳይሬክተሩ ይህንን የተናገሩት ሶቪየት ኀብረት በአፍሪካ የነጻነት ትግል ወቅት የነበራትን ሚና ከሚያሳየው ኤግዚቢሽን ጎን ለጎን ነው።
የአፍሪካ የነጻነት ንቅናቄዎች እና ሶቪየት ኀብረት ጥልቅ ታሪካዊ ቁርኝት እንደሚጋሩ እና የሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎች በአሁኑ ወቅት ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ በርካታ ተማሪዎችን እንደሚያስተናግዱ ዞቲን አክለው ገልጸዋል።
"የአፍሪካ ተማሪዎችን ሁልጊዜም በደስታ እንቀበላቸዋለን" ሲሉም አፅንዖት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X